efficient-language-detector-no-dynamic-import
Version:
Fast and accurate natural language detection. Detector written in Javascript. Efficient language detector, Nito-ELD, ELD.
666 lines • 10.4 MB
Plain Text
am በፓውሳኒዩስ ጽሑፍ ግን ከኦርጦፖሊስ ቀጥሎ ያለው ቅድም-ተከተል ከሌሎች ምንጮች ይለያያል።
am ሄሮዶቶስ እራሱ እስከ ግብጽ ጠረፍ እስከ ኤሌፋንቲን ደሴት (የአሁኑ አስዋን) ድረስ በአባይ መንገድ ወጥቶ እንደ ተጓዘ ያወራል።
am ከዘመናችን ምሁራን መካከል መጽሐፍ ቅዱስን እንደ አምላክ ቃል አድርገው የሚመለከቱት በጣም ጥቂት ናቸው።
am ቮልቴጁ ለ1 Ampere ሲካፈል የኖርተን ቅዋሜው R No ተገኘ ይባላል።
am የአሦር ንጉሥ ኒኑስ ልጅ እንደ ነበር ኒኑስ ንግሥቱን ሴሚራሚስን ሳያግባ በሆነችው ሚሥት እንደ ተወለደ ተጻፈ።
am ጓድ ቆምጬ በሬድዮ ሁልጊዜ ይናገራል፤ የልማት ሰው ነው፤ እንግዲህ ጋዜጠኞች ይወዱታል እሱም ይወዳቸዋል፤ ጋዜጠኞች ተሳስተዋል ቆምጬን አንከስም.
am እንደዚህ ከልጅነቱ ጀምሮ ብልኅነቱ ይደነቅለት ነበር።
am ሃሩን በቁርዓን መሠረት ሙሳ (አ.
am Methuen & Company. p. 476. የካራቫን ነጋዴዎች እና መንገደኞች ጄልዴሳ ሲደርሱ ከሀገር ውጭ ያመጧቸውን ግመሎችና በቅሎዎች ወደመጡብት ሰደው ለቀጣዩ ሀገር ውስጥ ጉዟቸው የሚይስፈልጓቸውን እንሰሳት ከአካባቢው ነዋሪዎች እንዲከራዩ ይደረግ ነበር።
am እሱም እንደተጠየቀው የሙከራውን ውጤት ሲያሳቸው ንጉሡ ተደስተው ይሄንኑ ጠመንጃ በግምጃ ቤታቸው የክብር ቦታ ሰጡት።
am ያንድ ሰው ፍቅር ባንድ እጅ እንደማጨብጨብ ያለ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ይህ መሬት የቲቤት ክፍያ በ1900 ዓም ከቻይና ጪንግ መንግሥት እስከሚገኝ ድረስ ተያዘ።
am ከታላቅ ሠራዊት ጋር ጅማን ከጣልያን ኃያላት ነጻ ያወጡ ናቸው።
am ለኤስፓንዮል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
am የጋምቢያ ግዛት እንዳለ በሴኔጋል ውስጥ ነው የሚገኘው።
am ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ግ. ባቢሎን ለካሣውያን ከወደቀ በኋላ፥ አሦር በሚታኒ መንግሥት ( ሑራውያን ) ይሸነፍ ነበር።
am ንሽደው---ንገራት ኒ አናጝ ይር መኒ----እሱ የኛ ሰው ነውን ኹሽና ----ማብላት ኒምክኒያት ወኒ------ምክኒያቱ ምንድን ነው?
am ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am እናም እወቅልኝ ሲል ይጠይቃል፣ በዜማ፣ ከምድር የሚወጣ በቅርጽም በቀለምም ልቃቂት የሚመስል ነገር ምንድን ነዉ፣ ብለን ስንመረምር፣ በባህላችን በአካባቢያችን የምናዉቀዉ ነገር ነጭ ሽንኩርት ሆኖ እናገኘዋለን» መምህር መስፍን በመቀጠል እንቆቅልሽ አሉ ምን አዉቅልህ አልኻቸዉ «ወድቆ የማይሰበር ሞቶ የማይቀበር አባቴ የሰጠኝ ወንበር ምንድን ነዉ እወቂልኝ!»
am በመጀመርያ «ራፋይምን በአስጣሮት ቃርናይም፥ ዙዚምንም በሃም፥ ኤሚምንም በሴዊ ቂርያታይም መቱ፤ የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ።
am ውቅያኖሳዊነት ስሜት የሚለው ጽንሰ ሃሳብ አንድ ግለስብ በአንድ ወቅት ምሉዕነት፣ ወሰን አልባነትና ዘላለማዊነትን በጥልቅ ሲሰማው የሚመጣ ልዩ ስሜት ነው።
am በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ «<.
am የላቲን ቊልፎች ለሃያ ስድስቱ ቀለሞች የተመደቡት ለእያንዳቸው እንጂ በዋየልነትና ኮንሰናንትነት የሥራ ክፍፍል ኣይደለም።
am የደረሰ መቅሠፍት እንደ ሆነ ይቀበላሉ።
am ከነዚህም 1ዱ ለሴቲቱ፣ 2ቱ ለአባትዮዋና እናትዮዋ ይሆናሉ።
am ታሪክ የጋቦን አካባቢ የመጀመሪያ ነዋሪዎች የፒግሚ ሰዎች ነበሩ።
am ኣንዳንድ ደራስያን ምልክቱን ከሁለት ባለሁለት ነጥቦች (ነቊጦች) ወይንም በእንግሊዝኛ ኮለን (Colon) መክተብ ስለጀመሩ ይህ ትክክል ለኣለመሆኑም ሌላ ኣስፈላጊ ያልሆኑ ሁለት መርገጫዎች በማስጨመር ጊዜና ስፍራ የሚያስያስባክን ግድፈት ነው።
am በእነኚህ መንገዶች በሽታውን መቀነስ ላልቻሉ ህመምተኞች የቀዶ ጥገና ሌላው አማራጭ ነው።
am አጼ ሱሰንዮስ ቤተ መንግስታቸውን በ1610 ዓ.ም. በዚሁ በደንቀዝ የመሰረቱ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በኒሁ ንጉስ ዘመን መጨረሻ የተገነባ ግምብ እና የካቶሊክ ካቴድራል ፍራሾች በቦታቸው ይገኛሉ።
am በተጨማሪም ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሰጠው የትምህርት እድል አማካኝነት በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን የ 2ኛ ዲገሪ ትምህርቱን እየተከታተለ ይገኛል።
am ቢጡናውያን (Βιθυνοί) እና ጡናውያን (Θυνοί) ከጥራክያ የፈለሱ ጥራክያውያን ነገዶች ነበሩ።
am How I started Wikipedia, presentation by Larry Sanger በዉይይታቸዉም ወቅት እንደ ግብአት የተጠቀሟቸዉ አብዛሐኛዎቹ ምንጮች አንድ የዊኪ ድረ-ገጽ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የየራሳቸዉን አስተዋፆ ማበረከት የሚችሉበት መዳረሻ ተደርጎ ድዛይን ሊደረግ እንደሚችል አመላከቱዋቸዉ።
am ስለዚህ እስከ ዘላለም 100 ብር ቢከፈልዎ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ፣ አሁን ለእርስዎ ያለው ዋጋ ይህን ይመስላል፦ : ይህ እንግዲህ የጆሜትሪ ዝርዝር ሲሆን የጋራ ውድሩም 1 / (1 + I)ነው።
am የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ ገጽ 5 ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፃቸው በዲስክ የተቀረፁት ዓፄ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱ ናቸው።
am በ3 ሃይማኖቶች ( ለአይሁድና ፤ ለክርስትና እና ለእስልምና ) በጣም የተቀደሰች ናት።
am ከዓጼ ምኒልክ ቀዳሚ ዓላማዎች አንዱ የኢትዮጵያን ወሰን መካለልና ማስከበር ስለነበር አቶ መርሻ በተደረገው ጥረትና ድካም ተሳትፈዋል።
am ሂሩተ አምላክ ከአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጋር በወሎ በሚገኘው ሃይቅ እስጢፋኖስ በአስተማሪያቸው እየሱስ ሞዓ የተማሩ የአንድ ክፍል ሰወች ናቸው።
am ከባህር እንደመጡ ደረስኩበት፣ ማስረጃውም በአለቶቻቸውና በከፍተኛ ገጽታቸው ተጽፎ ይገኛል።
am ከአባቱ ፊት የሚናገር አፍ ለምጽ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am "ተፈሪ መኮንን - ረዥሙ የሥልጣን ጉዞ"፣ ዘውዴ ረታ (፲፱፻፺፱ ዓ/ም) ገጽ ፬፻፸፯"፣ በ፲፰፻፺፰ ዓ.ም ስለትምሕርት ያስነገሩት አዋጅ «እናንተ አንድ ልብ ከሆናችሁ በምቀኝነት እርስ በርሳችሁ ተዋግታችሁ ካላለቃችሁ በቀር ኢትዮጵያን አገራችንን ለሌላ ለባእድ አትሰጧትም፤ ክፉም ነገር አገራችንን አያገኛትም።
am ሴሚራሚስ ከኒኑስ ጦር ሻለቆች አንዱን ዖኔስ የተባለውን አገባች።
am በመምሬ፣ ከነዓን አገር ይኖር ነበር።
am ፀጉር መሰንጠቅ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
am በዚሁ ዘመን መደበኛ ገንዘብ (መሀልቅ) ገና አልተፈጠረም ነበር።
am ፈርዖኑም ከግብጽ በር ስያባርራቸው ሥራዊቱ በታላቅ ተዓምር በቀይ ባሕር ጠፋ።
am ነገር ግን የሚንቀሳቀሱት ምስሎች የጂዎሜትሪ ቅርጽ ነበራቸው ማለትም ሶስት ማዕዘን ፣ አራት ማእዘን ወዘተ..
am ይበላ እንደ ቤቱ ይሰራ እንደ ጉልበቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am የመጥረቢያ ልጅ ጥልቆ አይደል የሚባለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am በዚህ ሳይንስ የሚገነቡ ቴኦሪዮች ስነ ሒሳብን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ያንድ ሥርአትን እንቅስቃሴ ለማስረዳትና ለመተንበይ የሚያልሙ ናቸው።
am ጥርኞች ከአንድ እስከ አራት ቡችሎችን በጉድጓድ ውስጥ ይወልዳሉ።
am የሜክሲኮ ባህላዊ ምልክት ፀሓይ ዛሬ በብዙ አገሮች ልማድ ፀሓይ እንደ ባህላዊ ምልክት ትታያለች።
am ወደ ሽከታ ዓለም ከመዛወራቸው በፊት በጦር መሐንዲስነት እና በተለያዩ ወታደራዊ ሥልጣኖች ተመድበው ይሠሩ ነበር።
am በዚህ ውግያ ቺ ዮው ጉምን በጥንቆላ ፈጥሮ ኋንግ ዲ እንደገና በተነው፣ ብዙም ሌሎች ጉድ ሥራዎች እንደ ተከሠቱ የሚል ትውፊት አለ።
am ፓውሳኒዩስ ደግሞ ኤውሮፕስ የአይጊያሌዎስ ልጅና የተከታዩ የቴልቂን አባት ይለዋል።
am ሶቅራጠስ እንደሚለው "ያልተመረመረ ህይወት ምንም ዋጋ የሌለው ህይወት ነው"።
am አሕዛብ ይህ የጥበብ ጣኦት እንደ ነበር ስላመኑ፣ የፈለኩ ስም ከዚህ ጣኦት ስም መጥቶ በየቋንቋው ይለያይ ነበር።
am ማለቱ በየሚፈሰው ውሃ ይዘት መጠን በጊዜ ውስጥ ሲለካ። ; ቮልቴጅ ምንጭ : በአንድ ቋሚ ጫና የሚሰራ የውሃ ፓምፕ።
am ፋርሳይድ ወልደ ባዓጥ ወልደ ማጎግ ወልደ ያፌት ወልደ ኖኅ።
am ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው።
am በጥንቱም ሆነ ወይም በዛሬው አስተያየት ስንገምተው እጅግ ደምቆ የሚታይ ከተማ እንደ ቴቤስ ያለ አይገኝም።
am አብርሃም በዚህ ስፍራ በልማድም በዝምድናም ተሳስሮ አብሮ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር ተገለጠለትና እንዲህ ሲል አዘዘው።
am በዚህ ዘመን ግብፅን ይገዙ የነበሩት የመካከለኛው መንግሥት ፈርዖኖች ነበሩ።
am በ1666 ልጁ ዳዊት ሲያምጽ፣ ወህኒ ተብሎ ወደሚታወቀው አገር በግዞት ልኮት ነበር።
am ነገ ፣ ከ 3 — 4 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ አደርሳለሁ።
am አንድ ጋዜጣ በቮሮኛ አለ፤ በየወሩ 2 ጊዜ የወጣል።
am የሚታኒ ቤተ መንግሥት ፍርስራሽ ናዋር በኋላ በሚታኒ መንግሥት ዘመን የሚታኒ ከተማ ሆነ።
am 'ካይርብሬ ኪንካይት የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
am በፊት) ዘመን አቅጣጠሮች መካከል አንዱ ነው።
am ከዚያን ግዜ ወዲህ በ1 ቢሊዮን ዓመት ውስጥ ህይወት ያለው ነገር መኖሩ ይታሥባል።
am 13 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 4 ቀን ማለት ነው።
am የሕንድ ጽሐፊ ካውጢልያ እና የግሪክ ጸሐፊ ጤዎፍራስቶስ ስለ ፈተና ደንጊያ ጥቅም በሰፊ ገለጹ።
am የዞራስተር አላማ እንግዲህ ምንም እንኳ ህይወት ብዙ ጊዜ ሽብር ቢኖረውም፣ መጥፎውም ቢበዛም ህይወት መኖር ያለበትና መደገፍ ያለበት እንደሆነ ማሳየት ነው።
am ኩዋላ ሉምፑር (Kuala Lumpur) የማሌዢያ ዋና ከተማ ነው።
am የቻርጆች ጠጣርነት (ኳንተምነት) ቻርጆች የተሰሩት ከጠጣር እኑስ ቻርጆች እንጂ እንደተፈለገ ከሚከፋፈሉ ፈሳሽ ነገሮች አይደለም።
am ሶስት ማዕዘን ሶስት ማእዘን ከሶስት ቀጥተኛ መስመርና ከ3 ማእዘናዊ ነጥቦች የሚሰራ ጂዎሜትሪ ምስል ነው።
am ቀጥሎም ትግራይ ውስጥ ይጠብቀው የነበረውን ሰራዊት በማሸነፍ አክሱም ሲደርስ ለብዙ ዘመናት የኢትዮጵያ ነገስታት አክሊል ይጭኑባት የነበረቸውን አክሱም ጺዮንን በመዝበር በእሳት አቃጠለ።
am የጀርመን መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ (1515 ዓ.ም. ግድም) እንዳለው በናምሩድ ዘመን ጎጡስ ወደ አውሮጳ ከቱዊስኮን ጋር ከሄዱት 20 መኳንንት መካከል አንዱ ነበር።
am በተለይ ንጉሱ እስካሁን የሚታወሱበት ዋና ምክንያት ከጊዜይቸው ቀደም ብሎ በነበራቸው የተለያዩ እቅዶች ነበር።
am ቫይረሱ ሰውነት ውስጥ እያለ እስከ ፰ ዓመታት የማይታመሙና በሽታውን የሚያስተላልፉ ጤነኛ ሰዎች ኣሉ።
am ባጠቃላይ መልኩ ከ 1 እስከ n ያሉ ቁጥሮችን በፍጥነት ለመደመር ይረዳል፡ እዚህ ላይ "ን" ማናቸውንም ከ1 በላይ የሆነ መቁጠሪያ ቁጥር ይወክላል።
am እስቲ እንዴት ነበር የተባባላችሁት ሲሉት አይ እኔ አለቃ እንዴት አደሩ ስላቸው እሳቸውም በትህትና አንገታቸውን ዝቅ አድርገው “እግዚአብሄር ይመስጌን እናንተስ እንዴት ናችሁ ነው” ያሉኝ አላቸው።
am የዳዊት ፫ኛ ዙፋን ቤት በቀዳማዊ እያሱ ልጅ በዳዊት ፫ኛ የተሰራ ነበር።
am በዚሁ ድንጋጌ ግን የሀገሩ ሴቶች እጅግ ተናድደው አንድ ቀን ከማደን ሲመልስ ድንጋዮች በመወርወር ገደሉት።
am ከዚህ ዓለም ከተለዩ በኋላ አንድ ተከለ ሃይማኖት የተባለ ሃብታምና ሚስቱ ወለተ ጽዮን ከጻድቁ ገድል በረከት እንዲያገኙ በማሰብ የመባዓ ጽዮንን ታሪክ "ገድለ መባዓ ጽዮን" በሚል መጽሐፍ ምክሖ ጊዮርጊስ በተባለ ፀሐፊ እንዲጻፍ አደረጉ።
am በትምህርት ስጦታ የነበራቸው ምሁር ሲሆኑ በከፍተኛ ትምህርት ከተመረቁ በኋላ በመምህርነት አገልግለዋል።
am በዚሁ ልማድ፣ ይህ ኮረብታ በአለም መካከል እንደሚቀመጥ ይባላል።
am ግድም ኤላማውያን በንጉሣቸው ኪንዳቱ ሥር ዑርን አጠፉ።
am አራተኛው ደግሞ በይውን ቡዳ ይዞ በማምጣት የጋለ መጥረቢያ ላይ ምራቁን እንዲተፋ በማድረግ ናቸው።
am ከኢጊሃልኪ 10 ነገሥታት አንዳንዱ ካሣዊት ልዕልትን ያገባ ነበር።
am እንኳን «ዛር» ወይም «ቡዳ» የሚሉት ቃላት በመጽሐፍ ቅዱስ በፍጹም አይገኙም።
am ነገር ግን የመለኮት ተፈጥሮ እና የስው ተፈጥሮ ውህደትን ለማመልከት ያንዱን ባህርይ በሌላው ስም መጥቀስ ተችሏል ።
am ከሚታወቅባቸው የጥናት ውጤቶቹ መካከል፣ ማንኛውም ሂሳብ ወደ ስነ-አምክንዮ መለወጥ ይችላል በማለቱ፣ የጀርመኑን ፍሬገ ስነ አምክንዮ ስልት በማጥራት እንዲሁም ለኒውራል አንድዮሽ (አለም ከአንድ ነገር ብቻ ተሰርታ ስታበቃ ይህ አንድ ነገር ሙሉ ለሙሉ ምናባዊ ወይም ደግሞ ሙሉ ለሙሉ ተጨባጭ አይደለም) ጥብቅና በመቆም.
am ዳግማዊ ዮሐንስ ጳውሎስ በተመረጡ በ ፴፫ ቀናቸው በድንገት በሞት የተለዩትን የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ቀዳማዊ ዮሐንስ ጳውሎስን በመተካት ፪፻፷፬ናው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነዋል።
am መሰረታዊው እርጉጥ ሁለት ክፍሎች አሉት።
am ከዚህ በላይ፣ በማእከለኛ እስያ የተገኙት ምእመናን የፀሐይን ከሃሊነትና ሕይወት-ሰጪ ጸባይ ለማክበር ፈልገው፣ ይህን በማድረግ ቀድሞ ያሰሙት የነበረው እንቶ ፈንቶ ተለውጦ ያንጊዜ ሥነ ስርዓት ወዳለበት አነጋገር ተቀየረ፣ ቋንቋውም ተወለደ፣ ስለዚህ «የፀሐይ ቋንቋ» ነው የሚሉት።
am እሱ የመንግሥቱን ግዛት በየአውራጃው እያካፈለ፣ ተገዥ አገሮች ቀረጥ አንሰጥም ብለው አመጸኛ በሆኑበት ወቅት፣ አሦራዊ አገረ ገዥ አደረገባቸው።
am እንዲሁም በሕንድ እምነት የቪሽኑ ሦስተኛ ትንሳኤ እሪያ ነበር።
am በዚህ ትውልድ መሠረት አብርሃም ፣ ሰሎሞንና ኢየሱስ ሁላቸው የሴም ወይም የካም ዘር ብቻ ሳይሆን የያፌት ዘር ደግሞ አለባቸው።
am ከትንሽ ቀናት በኋላ የመንግስት ወታደሮች እንደገና ከተማይቱን ተቆጣጠሩ።
am ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ከታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ በስተደቡብ አሥራ ስምንት ኪሎሜትር ርቀት፣ ከባሕር ወለል ፩ሺ ፱መቶ ፺፬ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው። ይህ ጥያራ ጣቢያ ለአገር ውስጥ በረራ ብቻ በማገልገል ላይ ሲሆን ማኮብኮቢያው አስፋልት የለበሰ ባለ ፪ሺ ፯መቶ ፹ ሜትር ርዝመት በ ፵፭ ሜትር ስፋት ያለው ነው።
am ከ1666 እስከ 1671 ዓ.ም. ድረስ፥ ስመ ጥሩ የጀርመን ፕሮቴስታንት ሠባኪ፣ አስተማሪና መዝሙር ጸሐፊው ዮኪም ኔያንደር በአካባቢው ሲኖር ወደ ሸለቆው መሄድና በዚያ ተማሪዎችን መሰብሰብ ይወድድ ነበር።
am በአሦራዊው መቆጠሪያ፣ እያንዳንዱ አመት በሊሙ (ሹም) ስም ይባል ነበር።
am ጅማቶቹ (አስሩ አውታሮች) የአስርቱ ቃላት ኦሪት ምሳሌ (ምልክት) ናቸው።
am በግሪክ አፈ ታሪክ ደግሞ ሌስትሪጎናውያን የተባለው ጭራቅ የረጃጅም ሰዎች ጎሣ በጥንት በሲኪልያ ይኖር ነበር።
am ባንዱ አሰሳ የበላይ ዘለቀ በትና የለምጨን ቤቶች በሙሉ ተቃጠሉ።
am የማርሐሺ ገዢ አባልጋማሽና ሻለቃው ሲድጋው ከአዋን ገዥ ኤማህሲኒ ጋር በአመጽ ተነሥተው ከሱስንና ከአዋን መካከል በውግያ ተሸነፉ።
am የማያውቁት አገር አይናፍቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ፫ ኡሩክ * ሉጋል-ዛገ-ሲ - የኡማ ንጉሥ፣ ኡሩክን ይዞ ዋና ከተማውን አደረገው።
am ይህ እንግዳ ነገር እንዲህ እንዲሆን ያደረገው ከባሕር በታች የተነሳው እሳተ ገሞራ ነው።
am አዲስ አበባም የሚገኘው “ታላቁ” ወይም “የምኒልክ ቤተ መንግሥት” በ፲፰፻፺ ዓ/ም ላይ መታነጽ ሲጀምር ኢልግ በምሕንድስናው ሥራ ላይ ብዙ ተሳትፎ እንደነበረው ተጽፏል።
am ባሰለፉትም ጊዜ እንዴህ ብለው በፍከራ ትንቢት ተናገሩ።
am እደ ልቡና ለጸሎት እደ ሰብእና ለመስዋእት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ሰነፍ ሴት ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ታሪክ በአክሱም ዘመነ መንግስት እንዲገነባ የተደረገው ይህ ሀውልት ወይም በእንግሊዝኛው "stele" የሚባለው በአክሱም ከተማ ከሌሎች መሠል ሀውልቶች ጋር ኢንዲቆም የተደረገው በ4ኛው ምዕተ አመት አካባቢ ነበር ይባላል።
am Remus ሞት ስለ ሌላ ታሪክ አለ.
am እንበረም የእጎቱን ልጅ ዮካብድን አገባ፣ አሮንንና ሙሴንም ወለደችለት፤ የእንበረምም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው።»
am ከዚህ ቀጥሎ በሳይንሳዊ ዘዴ የሄን እንዴት እንደምናከናውን እንመልከት፡- አላማ /ጥያቄ ስኳር በቀዝቃዛ ውሃ ውስጥ ነው ወይንስ በሞቀ ውሃ ቶሎ የሚሟሟው?
am ይህ ድርጅት በአለማችን ከናይኪ ቀጥሎ ሁለተኛው የትጥቅ አምራችም ነው።
am ሎስ አንጄሌስ በካሊፎርኒያ የሚገኝ ትልቅ ከተማ ነው። 3,792,621 ሰዎች ይኖሩበታል።
am በ፯ኛው ዓመት ኑዋዳ በጠንቋይ አዲስ የብር እጅ ስላገኘ ያንጊዜ እንደገና የቱዋጣ ዴ ንጉሥ እንዲሁም የአይርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
am አርፋድን በ 748 ዓክልበ.
am በናሳ የተነሳ የሰሃራ በርሃ የሳተላይት ፎቶ ሰሐራ በረሓ ( አረብኛ ፦ الصحراء الكبرى አል-ኩብራ ወይም ታላቁ በረሓ ማለት ነው።
am የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ሲገሰግስ ውስጣዊ ግርግር የጎጥ አመጾች አስተዳደሩ ማዕከላዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር የሃይላቸውን መሸርሸር የተረዱት የየጎጡ ባላባቶች ጦር ማንሳት ጀመሩ።
am ራስ ዘስላሴ ከአጼ ሠርፀ ድንግል ሞት በኋላ ነገስታትን በመሾምና በማውርድ የሚታወቁ የጦር ሰው ነበሩ። የጉራጌ ባላበት የነበሩት ራስ ዘስላሴ ከ1590 - 1595 ከጣና በስተሰሜን ጎንደር ውስጥ ይገኝ የነበረው የደምቢያ አስተዳዳሪ ሆነው ሲያገለግሉ እኤአ ሰኔ26፣ 1607 በሞት አልፈዋል።
am ከሐቲ ብዙ ስላሸነፈ «ታላቅ ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ ወሰደ።
am በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ፤ ይህ ጅረት ቢሊንግዌል ዲች የሚባል ስም ነበረው።
am የቀድሞው ስሙ ካንካባቶክ ነበረ።
am ይኼም የፈረንሳይ አብዮት የፈነዳበት ዕለት በየዓመቱ ይከበራል።
am አስያ ማንነች አስያ መህዙም በግብፃዉያን አንደበት ነፈርታሪ ሜሪትሙት ትባል እንደነበር እና በዛን ሰአት የነበረዉ በቁርአን ላይ ፊርአዉን እየተባለ ከሰባ (70) ጊዘ በላይ በመጥፎነቱ የተጠቀሰዉ ሃያል ብሎም ጨካኝ የነበረዉ ንጉስ ራምሰስ ሁለተኛ ራምሰስ ሁለተኛ ተብሎ እንደሚጠራ ከግብፃዉያን የአንሽየንት ታሪክ ዉስት ይነበባል።
am ለዚህ ስትል ብዙ መንፈሳዊ ስራወችን በገንዘብ ትደጉም ነበር።
am ከላይ እንዳነሳሁት የሐይማኖቱ ተከታዮች በማጋኖ ( አምላክ ወይም እግዚአብሔር ) ያምናሉ።
am አቡ ዳቢ ( አረብኛ ፦ أبو ظبي) የዩናይተድ አራብ ኤሚሬተስ ዋና ከተማ ነው። 300px የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.8 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል።
am አባ ሳሙኤል ወልደ ካህን የራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቀደማዊ ኃይለ ሥላሴ) እና የዘመዳቸው የራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ አስተማሪ 1894-1904 ዓ.ም. ግድም ሁለታቸው በሐረር የኖሩ ልጆች በሆኑበት ጊዜ ነበሩ።
am ስለዚህ በኖህ መርከብ ልዩ ክፍል ነበራቸው ብሎ ገመተ።
am በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፯ (ሰባት) ከግሪኩ ζ በመወሰዱ እሱም የ"ዘ" ዘመድ ነው።
am በኋላ ብሪጉስን ወደ ኢቤሪያ የዩቤልዳን ዙፋን ለመውረስ ላከው።
am የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ቀዳማዊ ዮሐንስ ጳውሎስን በመተካት ፪፻፷፬ናው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነዋል።
am የፓሌርሞ ድንጊያ በተባለው ዜና መዋዕል ላይ የመጀመርያው ሁለት ፈርዖኖች ዘመናት በከፊል ሊታዩ ይችላሉ።
am በካፋ የቀዳማዊ እያሱ ልጅ ሲሆን ከሱ ቀድሞ የነገሱት ቀዳማዊ ተክለሃይማኖትና ሳልሳዊ ዳዊት ወንድም ነበር።
am የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል በ2014 እ.ኤ.አ. የቢብሎሜትሪክስ ትነተና ለማከናወን ዕቅድ ይዟል።
am አደጋው በ ሬክታር የመለኪያ መሳሪያ የሚለካ ሲሆን ሲስሞግራፍ ወይም ሲስሞሜትርም ለመለኪያነት ያገለግላሉ።
am በመላው ኢትዮጵያ ውስጥ ዕድሜያቸው በ15 እና በ49 መካከል የሚገኙ ከ4 ከመቶ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ።
am በታህሳስ 8 ቀን 1929 ግብጣን ደቡብ የተባለ ጥልያን ቢቸና ገባ ቢሉን ከዱማ ገስግሰን ቢቸና አደጋ ልንጥል ስንል ካህናት ጽላት ይዘው ስእል መስቀል ይዘው "አገሩንና ታቦቱን ያቃጥልብናልና አትውጉት ።
am ኦሮሚኛ ወይም አፋን ኦሮሞ በአፍሪካ ደረጃ ከአረብኛ እና ሃውሳ ቀጥሎ በብዛት የሚነገር ቋንቋ ነው። 263,000 የሚደርሱ ተናጋሪዎች በ ጎረቤት ሃገሮች ሶማሊያ እና ኬኒያ እንዳሉ ታውቋል።
am መስከረም ፭ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፭ኛው ዕለት ነው።
am የሰው ልጅ ሳምባ አብዛኛው ክፍሉ በቱቦዎች እና በሚሊዮኖች በሚቆጠሩ ጥቃቅን ስልቻዎች የተሞላ ነው።
am የኡሩክ ገዢ ኡቱ-ኸጛል ኃያላት ግን አሸነፋቸው፤ ቲሪጋንም ተማረከ፤ በብረት ታሥሮ ኡቱ-ኸጋል እግሩን በአንገቱ ላይ እንዳኖረ ይላል።
am ትርጉሙ : ትችት ሰጭወች ብዙ ጊዜ ስራ ላይ ብቃቱ እንደሌላቸው የሚያሳይ።
am የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ ታየ ህዝባዊነት ዳር እስከዳር በርቶ ለሰላም ለፍትህ ለህዝቦች ነፃነት በእኩልነት በፍቅር ቆመናል ባንድነት መሰረተ ፅኑ ሰብዕናን ያልሻርን ህዝቦች ነን ለስራ በስራ የኖርን ድንቅ የባህል መድረክ ያኩሪ ቅርስ ባለቤት የተፈጥሮ ፀጋ የጀግና ህዝብ እናት እንጠብቅሻለን አለብን አደራ ኢትዮጵያችን ኑሪ እኛም ባንቺ እንኩራ።
am ኣንድ ሹጥ ውስጥ ብዙ የኮሶ እንቁላሎች ስለኣሉት ኣንድ ኮሶም ብዙ ዓመታት ስለሚኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ይኖራሉ።
am በአዳምና ሕይዋን ትግል ዘንድ የመልከ ጼዴቅ አባት የአርፋክስድ ልጅ ቃይንም ነው።
am ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል እንጂ ከሞት አያድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ሐመር በተለያዩ ልማዶች በአይሁድ ልማዶች በአይሁድ ረቢዎች ስነ-ጽሑፍ ዘንድ (በመጀመርያ ክፍለ-ዘመናት ዓ.ም.) ኖህ ከጥፋት ውኃ 120 አመታት በፊት አርዘ ሊባኖስ ተክሎ ሐመርን ከዚህ ዕንጨት ሠራት።
am ሕንጻው ሙሉ በሙሉ በድንጋይ የተገነባ ሲሆን፤ ጣራውን በዘመናዊ ሸክላ መሰል ቆርቆሮ ተደፍኗል።
am ሴት ልጃቸው ሳኒብ-ዱሉም ተባለች።
am ሆኖም ይህ ጉዳይ በግብጽ ባለስልጣኖች ዘንድ እየተሰማ ስለሄደ ሙሴ ወደ ምድያም አገር ተሰደደ።
am በእየሱስ ቤ/ክርስቲያን የርሱ ተከታይ መሪወች ኢማም ፣ ማርየ እና ዶሪ የተባሉትና የዶሪ የአጎት ልጅ ራስ አሉላ አሊ (ትንሹ አሊ) እንዲሁ ተቀብረዋል።
am የአብርሃም ታሪክ በተለይ የሚታወቀው ከብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት ነው።
am ነገሩ ግን እውነት ነው አንስታይን በ16 አመቱ ነበር ኢተር በማግኔት መግነጢሳዊ ሃይል ውስጥ ሲያልፍ የሚኖረውን ባህሪይ ያጠናው።
am የኔማ ጌታ የሰጠኝ ካራ ከዚህ ብመዘዉ ጎንደር አበራ፣ የኔማ ጌታ የሰጠኝ ስንዴ ገና ሳልበላዉ አበጠ ክንዴ።
am ዕድሜአቸው ለትምህርት ሳይደርስ ገና የሦስት ዓመት ተኩል ሕፃን ሳሉ በፈንጣጣ ሕመም ምክንያት የዐይናቸውን ብርሃን አጥተዋል።
am ዛሬ የብዙ አገራት ታሪክ ሊቃውንት «መካከለኛ አቆጣጠር» የተባለውን ሲቀበሉ፣ የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1646 እና የባቢሎን ውድቀት በ1603 ዓክልበ.
am ሌላው ጠቃሚ ቀመር Q ፋክተር ሲሰኝ ከላይ እንደተገኙት ቀመሮች ከአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ የውድድር እኩልዮሽ ይመነጫል።
am «ሜርኩሪ» የሚለው እንግሊዝኛ ሲሆን ከዚሁ ሮማይስጥ ስም መጣ።
am ይህም ድርሰት በአማርና ደብዳቤዎች መካከል በአካድኛ ተገኘ፤ ቅጂዎቹ ግን በሳርጎን ዘመን ስላልተጻፉ እንደ ታማኝ ታሪክ አይቆጠሩም።
am ሆነ፤ በተጨማሪ በሙሴ ዘመን እንደ ነገሠ ያምናል።
am የቀመር ጅቦች ኩስ ብዛት አለው።
am ሁራካን ቡሴዮ ( እስፓንኛ ፦ Huracán Buceo) በሞንቴቪዴዎ ፣ ኡራጓይ የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ሲሆን በእግር ኳስ ቡድኑ ነው በከፍተኛ ደረጃ የሚታወቀው።
am አካዳውያን አንሻንን መቸም አልደረሱምና የኤላም ዋና ከተማ ሆነ።
am በ1860 ዓም የአያቹኮ ስምምነት ክፍላገሪቱ የቦሊቪያ ግዛት መሆንዋን አረጋግጦ ነበር።
am በዚህ መሠረት ናምሩድ ግንቡን በባቢል (ባቢሎን) አስገንቦ አላህ አጠፋውና የሰው ልጅ ቋንቋ ከዚያ ቀድሞ የሶርያ (አራማያ) ሲሆን የዛኔ ወደ 72 ልሣናት ይደባለቃል።
am የቁንዲ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንም የዚያን ዘመን የእደ ጥበብ ውጤት ያንፀባርቃል።
am ጎበዝ የብይ ተጫዋች ጉድጓድ መግባትና ከዚያም የባላጋራውን ብይ አነጣጥሮ በመምታት መብላት ሳይሆን አንድ አንድ ጊዜም የተቃራኒውን ብይ መስበር ወይም መፈርካከስን ያጠቃልላል።
am አቶ ሀይለማሪያመ ደሳለኝ በ1990ዎቹ መግቢያ ላይ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ አባል በመሆን በአገሪቱ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ መሳተፍ ጀምረዋል ።
am ቀጥሎም ሪቻርድ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ጀመረው በ1962 የኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል መስራች ዲሬክተር ለመሆን በቁ።
am ኮልካታ (Kolkata) የሕንድ ከተማ ነው።
am የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በአስተዳዳሪ የሚመራ ሲሆን ለ4 ዓመት ሥልጣን ላይ ይቆያል።
am ኤስቶኒያ በዘመናዊው መረጃ ኅብረተሠብ ከፍተኛ ሚና ወስዷል፤ የተደረጀ ኢንተርነት መንግሥት አገልግሎት አለው።
am ማድረግ ያለበት ነገር ቢኖር ለሌሎች ተጓዳኝ በሽታዎች እንዳይጋለጥ ራሱን እንዲጠብቅ ትምህርት ማግኘት እና ከኤች.
am አባቱ ቀድሞ የጦር ሰራዊቱ ሃኪም የነበረ ሲሆን በጣም ጠጪ እና ጢሰኞቹም ላይ ግፍን ያበዛ እንደነበር ይወሳል።
am በወልጋዳ፣ የተሳሳቱና ከሲታ ቀለማት ተጽፈው የሚቀርቡ ጽሑፎችና መጽሓፍት እየበዙ ነው።
am ይሁንና በሕጋዊ ረገድ (በስም ብቻ) ሱክሬ እስከ ዛሬ ድረስ ዋና ከተማነቱን ይዟል።
am አርቲስት ሻለቃ ወጋየሁ ደግነቱ፤ በቀድሞ የኢትዮጵያ ፊናንስ ፖሊስ፣ የፖሊስ ሠራዊት የሙዚቃና የቴአትር እንደሁም በአዲስ አበባ ፖሊስ መምሪያ የ6ኛ ፖሊስ ጣቢያ የወንጀል መከላከል ክፍል ኃሊፊ ሆኖ ሰርቷል።
am ይህ ቡድን በቅጽል ስሙ ቀያይ ሰይጣኖች ወይም በእንግሊዝኛው The Red Devils በመባል ይታወቃል።
am ስኮፕዬ (መቄዶንኛ፦ Скопје) የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
am ቴዎድሮስ ግን በ፲፰፻፵፬ ዓ.ም. አጠቃላይ የዘመነ መሳፍንት ሥርዓትን በመቃወም በሰሜናዊ ባላባቶች ላይ ዘመቻ ጀመሩ።
am ይህ በመጽሐፍ ቅዱስ የሚገኘው የ፳ኤሎች ታሪክ ነው።
am የአገሬው ሰው አኗኗር፣ በጣሊያኖች ፖስትካርድ - 1930 የትምህርት ፖሊሲ አብላጫው የትምህርት ስራ በካቶሊክና በፕሮቴስታንት ሚስዮናውያን የሚሰራ ነበር።
am ስለሆነም ቀስ በቀስ እነዚህ በህይዎት ያሉ፣ በህይዎት የሌሉትን አይነቶች እየተኩ ይሄዳሉ።
am «ቀበና ለዋለ አራዳ ብርቁ ነው፣ አራዳም ለዋለ ቀበና ብርቁ ነው፣ እሱስ ላገናኘው ሴት ወይዘሮም ደግ ነው።»
am የእንግሊዝ ንጉሥ በ1525 ዓ.ም. የፕሮቴስታንት እምነት ስለ አጸደቀ፤ በፓፓ ፈንታ የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ላይኛ መሪ እሱ ሆነ።
am ኤ.አ. ጁን 14 1946 ተወለደ።
am ታዋቂው የግሪክ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ ሥነ-መንግሥት ፣ ሥነ-ተፈጥሮ ፣ ሥነ-ምድር ፣ ሥነ፡ሕይወት ፣ ሥነ-አየር እና ሥነ ፈለክ የፍልስፍና ክፍሎች ናቸው ብሎ ያምን ነበር።
am ወርቅና ብር ነጋዴወች ለደንበኞቻቸው ደረሰኝ በመጻፍ፣ ያንን ደረሰኝ ደምበኞች በማምጣት በፈለጉት ሰዓት ወርቁንና ብሩን ማግኘት ቻሉ።
am ለሽመናም የሚጠቀሙበት ጥሬ ዕቃ ድር ፣ ማግ እና ጥለት ነበር።
am በዚያን ጊዜ የኩኔይፎርም ጽሕፈት ፍች ስለ ተፈታ፣ በሜስፖጦምያና በነነዌ ብዙ ቅርሶችም በመገኘታቸው፣ የአሦር ትክክለኛ ታሪክ ዕውቀት ተጨመረልን።
am ስለዚህ ቀዮቹ ነጥቦች ከአረንጓዴው ቀጥተኛ መስመርና ከፎከሱ ነጥብ እኩል ርቀት ስላሉ ቀዩ ባላ (ፓራቦላ) ነው እንላለን ባላ (ፓራቦላ) በሂሳብ ጥናት ውስጥ የተስተካከለ የባላ ቅርጽ ያለው የሂሳብ መስመር ነው ቃል ነው።
am ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ኤንመባራገሲ እንደገና በሌላ ትውፊት ይታወቃል፤ እርሱና ልጁ አጋ የኪሽ ንጉሶች በሆኑበት ወቅት፣ የኡሩክ ነገሥታት ዱሙዚድ አሣ አጥማጁ እና ጊልጋመሽ ተወዳዳሪዎቻቸው እንደ ነበሩ ይባላል።
am በተለምዶ የኒውተን ህግ ተብለው የሚታወቁት 3ቱ የስነ-እንቅስቃሴ ህጎች እንሆ፦
am ስታዲየሙ መብራት ኃይል ስታዲየም ነው።
am የሆብስ መነሻ ሃሳብ የሰው ልጅ ተፈጥሮ ያለው ጽንስ ነበር።
am ልጁ ኢዳዱ እንደ ተከተለው ይሆናል።
am ፍጥም አያናግር የጎርፍ ሙላት አያሻግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am Code of የቀኖና ህግ, Can. 252, §3 የአኳይናስ አስተሳሰቦች ለዘመናዊው ፍልስፍና መሰረት የጣሉ ነበሩ።
am የህይወት ታሪክ መርዓዊ ዮሐንስ ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ውስጥ ሲሆን ወደ ሙዚቃ ዓለም የገባው የስምንት ዓመት ልጅ እያለ ነው።
am ይህ የሚታወቀው ከባቢሎን ዜና መዋዕል «በሳምሱ-ዲታና ዘመን፣ ኬጥያውያን ወደ አካድ መጡ» ሲዘገብ፣ Benno Landsberger, Assyrische Königsliste und "Dunkles Zeitalter".
am ለምሳሌ ከላይ የተጠቀሰው (USENET) የኢንተርኔት ሌላው ጥቅም ነው።
am አደን ማደን እና ነፍስ መግደል ዛፍ መቁረትም ቢሆን ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
am ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1877 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ዊሊያም ዊለር ናቸው።
am ሙሽካውያን እና ታባላውያን የኬጥያውያን መንግሥት ያፈረሱት ናቸው።
am ከሔሩ (ወይም ሆሩስ፣ ሖር) ወገን መሆኑ በጭላት ምልክት ይታያል።
am መደመርን መተግብሪያ ውህድ ስብስብ ሲሆን፣ የA እና B ውህድ እንዲህ ይጻፋል A ∪ B ።
am አቶማዊ ቁጥሩም 89 ነው።
am በጽሑፍ የሌለ ነገር እንደሌለ ይቆጠራል የእሚባልበት ሁኔታ ኣለ።
am አባ ባህሬ የተሰኙት የኦሮሞን ታሪክ የጻፉ መነኩሴ፣ ወደ ዓፄ ሠርፀ ድንግል አገልግሎት የገቡት ከዚሁ ቦታ መወረርና መሰደድ በኋላ ነበር Paul T. Baxter, '''Encyclopaedia Aethiopica", volume 1, edited by Otto Harrassowitz Verlag, (2003) ።
am በመጨረሻ ቺ ዮው ተገድሎ ወገኑ እንደ ተከፋፈለ ይታመናል።
am የአለም አትሌቲክስ መጨረሻ የአለም አትሌቲክስ መጨረሻ በየአመቱ የሚካሄድ የቤት ውስጥ እና የሜዳ ውድድር ነው።
am ጊዜው ሲያበቃ ገንዘቡን ማውጣት ይፈቀዳል።
am በሽታው እንዴት እንደሚተላለፍ በምርምር የተደገፉ መረጃዎችን በመከታተል ተረድቶ ቫይረሶቹ እንዳይሰራጩ ትክክለኛዎቹን ጥንቃቄዎች መከተልና ለሌሎችም ማስተማር የያንዳንዳችን ኃላፊነት መሆን ይገባል።
am ልደት ዕለተ ሞት * ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አልጋ ወራሽ የነበሩት መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴ በተወለዱ በ፹፩ ዓመታቸው በዩናይትድ ስቴትስ አረፉ።
am ሌላ ሁለት ቁም ነገር ሰነድች አህማደ ሐሲ በ1891 ዓ.ም. እና ኡስማን ኤፌንዲዮ ባብጅ በ1925 ዓ.ም. የጻፉት ሃይማኖታዊ ጽሑፎች (ማውሊድ) በአረብኛ ፊደል ቀረቡ።
am በዚሁ ዘመን አበበ በብሔራዊ የሠራዊቱ እርስ በርስ ውድድር ላይ ተሳተፎ፣ በ፭ ሺህ ሜትር እና በ፲ ሺህ ሜትር ሩጫ የብሔራዊውን ክብረ ወሰን የያዘው የጊዜው የስፖርት ጀግና ዋሚ ቢራቱ እና አበበ በማራቶን ውድድሩ ሲገጥሙ ተመልካቹ ሕዝብ ዋሚ ያሸንፋል ብሎ ነበር የሚጠብቀው።
am ከግብፅ ከጥልቅ ጭቆና ባርነት ከወጡ 603,550 ያህል ወንዶችና ቤተሠቦቻቸው ሁሉ ኦሪት ዘኊልቊ 1፡46 መካከል እርሱና ኢያሱ ወልደ ነዌ ብቻ ዮርዳኖስ ወንዝን በመሻገር ወደ ከነዓን በሕይወት እንዲገቡ ተፈቀዱ።
am በህዝብ ብዛትም ከፍሎሪዳ ከተሞች የቀዳዊውን ቦታ ይዞ ይገኛል።
am ንግስና የሚገኘው በተለምዶ በዘር ወይንም በውርስ ሲሆን የሚቆየውም እስከ ዕለተ-ሞት አልያም ቀጣይ ውርስ እስከሚደረግ ድረስ ነው።
am በዚህ ወቅት የቀዝቃዛው ጦርነት ኃያል አገራት የነበሩት የሶቭየት ሕብረትና አሜሪካ አንዱን ወይም ሌላውን ወገን ደግፈው ወደ ጦርነቱ ገብተዋል።
am በሞንጎልያ ግን በ1935 ዓ.ም. ይህ ባሕላዊ ጽሕፈት በቂርሎስ አልፋቤት ተተካ።
am ስላልተላከ ግን ጦርነት ተከተለ ( ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ - አፈ ታሪክ ) *2375 ዓክልበ.
am ዙሪያውን ይዞ በሥፍራው ታራኮ የተባለ ከተማ አሠራ።
am በ14ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
am በቬትናም ልማዳዊ አቆጣጠር ግን ይህ መንግሥት ከ2887 እስከ 2802 ዓክልበ.
am ዋጋ ማለት የስራ መለኪያ ነው።
am ከነዚህም መካከል ለምሳሌ፦ :፩ ፦ (1823 አክልበ.
am ደበኛ ድርጊቶች በጸንሳሹ ላይ አካላዊ ጉዳት ባያስከትሉም፣ የመንፈሳዊ (የፀፀት)አለንጋ ግን አይቀሬ ነውና።
am ይህ አንቀጽ ግን የሕጉ ምክር ቤት ይህን አንቀጽ ባቀረበት ጊዜ ፕሬዚዳንትነቱን የያዙትን ማንም ሰው አይወስንም።
am 6 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 30 ቀን ማለት ነው።
am ፌኒየስ ፋርሳ Fenius Farsa (ወይም Farsaid ፋርሳይድ) በአይርላንድ አፈ ታሪክ የእስኩቴስ ንጉስ ነበሩ።
am ደኀንነት «ደኀንነት በእግዚአብሔር ጸጋ በእምነት ይሰጣል።
am ከዚህ በላይ፣ «ተለይተው የሚኖሩ ደረቅ ኅብረተሠቦች፣ በእርግጥ፣ ለኑሮ ሰዎች የውኃ ጋን በራሳቸው ላይ መሸከም አስፈላጊነት ያለባቸው ቦታዎች፣ ሊቀየሩ ይቻላል፤ የኛም አዲስ ትንሽ ድርጅት ለነዚህ ችግረኛ ኅብረተሠቦች ከመጀመርያዎቹ መሳርያዎቹ አንዳንዱን ለማድረስ ኃላፊነት አለው» ብሏል።
am በብሉይ ኪዳን ትንቢተ ናሆም 3፡9 እንዲሁም «ፉጥና ሉቢም» (ልብያ) የግብጽ ረዳቶች ይባላሉ።
am የዓማርኛ ሞክሼዎች ይቀነሱ የሚለው ኃሳብ የመጣው ለኣማርኛው የጽሕፈት መሣሪያ ሲባልም ስለነበረ ያልተቀነሱትን ቀለማት ብቻ ማስተማር የቆዩ ጽሑፎችን ማንበብ የማይችል ትውልድ ሊያስከትል ይችላል።
am በቤተሠብ ውስጥ ሦስት ወሣኝ ነጥቦች አሉ።
am የቱትሲ ሕዝብ ቡሩንዲን በየንጉሥ መንግሥትነት ለሁለት መቶ ዓመታት ያህል መርቷል።
am በወረርሽኝ መልክ ለሚከሰተው ማጅራት ገትር መንስኤው በእንግሊዘኛው ቃል “ኔስሪየ ሜኒንጅቲዲስ" (Neisseria meningitides) ተብሎ የሚታወቀው ተሕዋስ ነው።
am 5000 ፊር ቦልግ አይርላንድን በ1130 መርከቦች በወረሩበት ጊዜ (1538 ዓክልበ.
am ወንድማማቾቹ መንግሥቱና ገርማሜ ንዋይ መንግሥቱ ንዋይ በ ፲፱፻፰ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አራዳ ጊዮርጊስ ገዳም ሠፈር አካባቢ ተወለዱ።
am መምህር ደሴ ቀለብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፊሎሎጂ መምህርና የግእዝ ተናጋሪ ቤተሰብእ /የቤተ ግእዝ መሥራች ነው ።
am ማን ሙሽራ ቢልሽ ትኳያለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ግድም የካምቦብላስኮን አልጋ ወራሽ ሆነ፤ በሚከተለውም ዓመት የቤሊጊዩስ መንግሥት በኬልቲካ ወረሰ።
am የ1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ ዱላ 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ ከ1249 እስከ 1213 ዓክልበ.
am በዚህ ካርድ ከኤቲኤም ገንዘብ ማውጣት ሲቻል፣ እቃዎችንም በቀጥታ ለመግዛት ይረዳል።
am ፲፱፻ ዓ/ም - የሐረር ገዥ የነበሩት ደጃዝማች ይልማ መኮንን (የራስ መኮንን የመጀመሪያ ልጅ እና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ታላቅ ወንድም) አርፈው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በአባታቸው መቃብር ተቀበሩ።
am ለሲን-ሙባሊት ዘመን 20 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል።
am ይህን የሚያስረዳው ለተማሪዎቹ በውክፔዲያ ላይ የመማሪያና የማዘጋጀት ፕሮግራም አለ።
am በተጨማሪም የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ለሽመና ባለሙያዎች የተለያዩ ተከታታይ ሥልጠናዎች መስጠታቸው እና የመንግስት አካላት የሸማ ባለሙያዎችን በማህበር እንዲደራጁ ማድረጋቸው ለለውጡ የሚጠቀሱ ምክንያቶች ናቸው።
am ከዚህ ቅድም በጠቀማቸው «ኖክዶ» ጽሕፈት እያንዳንዱ ፊደል የአጋዘን ዱካ ይመስል ነበር፣ ለማንበብ ግን ይከብድ ነበር።
am ኮምፒዩተር ኮምፕዩተር ማለት ማንኛውም ኢንፎርሜሽን ፕሮሰስ የሚያረግ ማሽን ነው።
am ዘመናዊት ኢትዮጵያን ለማደርጀት በተደረገው ትግል በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ እኒህ ፈላስማ፥ ባለቅኔ፥ ጸሐፌ-ተውኔት፥ ደራሲና አንጋፋ ጋዜጠኛ ፥ 'የቀለም ሰው' በሀገራችን የመጀመሪያ የነበረውን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት በቀዳሚነት የተቀበሉ ሲሆን፣ አዲስ ትውልድ ላፈራ ስብእናቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት ፳፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በሥነ ጽሑፍ የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሟቸዋል።
am ለጥቀውም ‘’ዛሬ የምንሠራው ሥራ የዛሬን ሕይወት እያንጸባረቀ ለነገው ትውልድ ፈር መቅደድ አለበት፡፡” በሚል ስሜት ኪን ማንኛውንም የሰው ኑሮ ረገድ የሚነካ እንደሆነ ያስረግጣሉ።
am የባከል ቡና በጣዕሙ ይታወቃል።
am ትርጉሙ : ሰጥ ለበጥ ብሎ መገዛትን የሚደግፍ አባባል።
am 15 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 6 ቀን ማለት ነው።
am ግድም) ቤተ መንግሥት ውስጥ በተገኘ ሐውልት ላይ እንዲህ አይነት ሠንጠረዥ ተቀርጾ ይታያል።
am በመምህር ኪም ራይሆልት አሳብ፣ በቶሪኖ ቀኖና ላይ ከነህሲ በኋላ ለተገኙት ስሞች አንድ ቅርስ ለ«መርጀፋሬ» ብቻ ሕልውናውን ስለሚያስረዳ፣ የዋዛድ መታወቂያ ከመርጀፋሬ ጋራ ሊሆን ይችላል።
am በማለት ቆምጬን ጠየቀው ።
am “ኧረ” መከተብ ያለበት በ“አረ” ነው።
am ስለዚህ የሌሎችን መልካም ጸባይ አትሸሽግ፣ ወይም ስታየው የተሳተውን ከማረም አትቀር።
am 1996 ላይ 2 የእንግሊዝ ቱሪስቶች በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ቡድኖች ታፍነው ተወስደው ከ 2 ቀን በኋላ ተለቀቁ።
am ከቀሰሙት ፀዋተወ ዜማ አኳያ ዝንባሌያቸው ወደ ድምፃዊነት በማምራቱ በወቅቱ ከተወለዱበት አካባቢ በሙያቸው ተመርጠው ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ በአልጋ ወራሽ ቤተ መንግስት ተመድበው በማገልገል በሙያቸው ከፍተኛ ዝና አትርፈዋል።
am ከዛም ነጮች በስፍራው በብዛት ሰፈሩ።
am ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ላምብዳ» (Λ, λ) አባት ሆነ።
am ኣንዳንድ የግዕዝ ተመራማሪዎች ግን በተሳሳተ ዓላማቸው ፊደሉ ለላቲን ፊደልና ገበታ እንዲስማማ መክተቢያ ሴራ መፍጠር ስለሆነ ግዕዝኤዲት ሳይንሳዊ ዓላማን በመሳት እንዳይቀጥሉ ትክክለኛውን ኣስተሳሰብ ያስገነዝባል።
am አሉምኒ ፖርታል ዶችላንድ ለጀርመን አሉምኒዎች ከሎሎች አሉምኒዎች እንዲሁም ከጀርመን አገር ጋር ግንኙነት ካላቸው ድርጅቶች ጋር ግንኙነት እንዲኖራቸው ይረዳቸዋል።
am ትርጉሙ : ጥሩና ጠንካራ ጠጅ ምሳሌ : የይገባዋል ጠጅ ቤት ጠጅ ምድር የለቀቀ ነው።
am ሌሎች ምንጮች በአረብኛው ኪታብ አል-ማጋል (ከቄሌምንጦስ ሥነ ጽሑፍ መካከል) ዘንድ፣ ራግው ሴሮሕን ሲወልድ ዕድሜው 32 ነበር፤ የራግውም ዕድሜ 163 ሲሆን ናምሩድ ነገሠ።
am የደጋማን ሞት ለመበቀል አልሞ የተነሳው አንድ የፖርቹጋል ወታደር በዚሁ ጦርነት ግራኝ አህመድን በጥይት ገደለው።
am ካራ ማራ ጂጂጋ አከባቢ ያለ የተራሮች ሰንሰለት ነው። ካራማራ ደግሞ በዚህ ሰንሰለት ከሁሉ ከፍ ያለው ጫፍ ሲሆን በ1969 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሶማሊያ ጦርነት መጀመርያ ይህ ጫፍ በሶማልያ ሃያላት ተያዘ።
am ከተለያዩ ክፍለ ሃገሮች የመጡት ወታደሮች በንጉሠ ነገሥቱ በተዋቀረ አንድ የጦር ክፍል ስር ተደራጁ።
am የቀዳማዊ አጼ ዳዊት ሁለተኛ ወንድ ልጅ ሲሆኑ የቀዳማዊ ቴዎድሮስ ታናሽ ወንድም ናቸው።
am እነዚህም በአንበሳ ፣ በድብ ፣ በነብርና አንድ ኃይለኛ፣ አስቀያሚና አስፈሪ በሆነ እንስሳቶች የተመሰሉ ነበሩ።
am ስለዚህ ሎንጎባርዲ ከሎንጎ እና ከባርዱስ እንዳልተሰየሙ የስሞቹም ተመሳሳይነት አጋጣሚ እንደ ሆኑ የሚጽፉም አሉ።
am የሞሽቼና ትምህርት ቤት ሞሽቼና ( ዩክራይንኛ ፦ Мощена) በዩክራይን የሚገኝ መንደር ነው። 581 ሰዎች ይኖሩበታል።
am 31 July በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሐምሌ 24 ቀን ማለት ነው።
am ወሲባዊ እርባታ በወሲባዊ ዘይቤ የሚራቡ ፍጡራን ህልውና፣ በህፕሎይድና በዳፕሎይድ ደረጃዎች ውስጥ ማለፍ አለበት ይህ ተግባር፣ ከላይ እንደተጠቀሰው፣ የእንስትና የተባእትን ዘር በማዋኃድ ወይንም በማዳቀል፣ ፍጡራን ዝርያ (Species)፣በተዋልዶ ከአሮጌ ወደ አዲስ እየተታደስ፡ በቅጥልጣይ ረገድ ለረዥም ጊዜ እንዲቆይ የሚያስችል፣ ተፈጥሯዊ ተግባር ነው።
am የደብሩም ስም የሚያመላክተው ይኼንኑ እንደሆነ ነው።
am ይሄ በሽታ በኋላ ኤይድስ የተባለው በሽታ ሲሆን ሠላሣ ዓመታት እንኳን ባልሞላ ጊዜ ውስት በዓለም ላይ ወደ ሃያ አራት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት ወስዷል።
am በ መጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ፣ የራግው እናት ስም ሎምና ( የሰናዖር ልጅ) ነበር፤ በ1580 ዓመተ ዓለም ( ከዓለም ፍጥረት በኋላ) ተወለደ።
am ቀጣዩ የአሜሪካ መሪ ባራክ ኦባማም የአገራቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ ካላቸው ፍላጎት አልቃይዳንና አልሸባብ የተባሉ የአክራሪ እስላም ቡድኖችን እየታገልኩ ነው ላለው ኢሕአዴግን ድጋፋቸውን ቀጥለዋል።
am ትርጉሙ : ዋናውን ትቶ የማይሆን ነገር ላይ የሚናውዝን ሰው መግለጫ ምሳሌ።
am በተለይም Bahru Zewde (2001); p 157 ከማይጨው ጦርነት ሽንፈት በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ከቤተሰባቸውና ከአንድ አንድ መኳንንት ጋር በስደት ወደአውሮፓ ሲያመሩ፤ በኦጋዴን በኩል ሲከላከሉ የቆዩት ደጃዝማች መኮንን እና ሦስት ሌሎች የጦር አለቆች በስደት ወደ ኢየሩሳሌም አመሩ።
am ጠላ የሚባለው መጠጥ ከገብስ (ወይም ከማሽላ ፣ ዘንጋዳ ፣ ጤፍ ) እና ጌሾ የሚስራ ሲሆን፣ ፊልተር ያልሆነው ጠላ ከ2-4% አልኮሆል ይይዛል።
am ሀሰተኛ ያወራውን ፈረሰኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ትርጉሙ - የውሸት ወሬ የቱን ያክል ከባድ ሃይል እንዳለው የሚያሳይ ነው።
am ብሬስ ተማርኮ ለሕዝቡ ግብርና ቢያስተምር እንዲኖር ተፈቀደ።
am የመጀመሪያውን ፊልሟን በ1999 እ.ኤ.አ. መምፎርድ ውስጥ፥ ከዚያም በመቀጠል ኦልሞስት ፌመስ በተባለው በእ.
am አልጫ ወጥ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአታክልት ሆነ ከስጋ የሚሰራ ሆኖ ነገር ግን በርበሬ አይገባበትም።
am ሥነ፡ሕይወት ወይም ባዮሎጂ የሕይወት ጥናት ነው።
am ከ፲፱፻፭ ዓ/ም ጀምሮ የሸማ ተፈላጊነት የገነነበት ወቅት ነው።
am ሰለሞን ደሴቶች ከፓፑዋ ኒው ጊኒ በስተምሥራቅ የሚገኝ ሀገር ነው።
am ስለዚህ ህዝቡን አስተባበርኩና 15 ሺ ብር እንዲያዋጣ አድርጌ ወፍጮ ቤት አስተከልኩ ።
am እዮብ መኮንን እዮብ መኮንን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን አቅርቧል።
am 20 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 11 ቀን ማለት ነው።
am የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፉ ሐዋርያ ክርስቶስ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢግናዚዮ ጉዲ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል።
am የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ56 ዓመታት እንደ ገዛ ሲሉ፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ በተገኙት ሰነዶች 20 የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ።
am ሌላ ታዋቂ ምሳሌ ብንወስድ፣ ሁለት መንትያ እህትማማቾች ቢኖሩና አንዱዋ በመንኮራኩር ከመሬት ተነስጣ በብርሃን ፍጥነት በሚጠጋ ፍጥነት ጠፈርን አሥሳ ከስልሳ አመት በኋላ ብትመለስ፣ መንትያዋን አርጅታ ስታገኛት፣ ተመላሿ ግን ገና ወጣት ናት።
am አጼ ቴወድሮስ በፍርድ ወምበር በኢትዮጵያኖች አይን ቴዎድሮስ የዘመናዊ ስልጣኔን በር ከፋች ሲሆኑ "እንደገና አንድ የሆነችና ጠንካራ ኢትዮጵያም" ምልክት ናቸው።
am ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ሩም ሰርቪስ ያዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ይህን ፍላጎት ሊቢዶ በማለት ተንትኗል።
am ስለሆነም አስረካቢው እንዲሁ ግቤቱን እና ውጤቱን በሚያዛምድ ቀመሩ ብቻ ተጽፎ ይታያል።
am የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለነዚህ አራት ነገስታት ጽላት ቀርጻ እና ቤተክርስቲያን አሳንጻ እንዲሁም የቅድስና ስም ሰጥታቸው ታከብራቸዋለች።
am ኳታር በአረቢያ ልሳነ ምድር የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ዶሃ ነው።
am 2 ኤሪሹም የአሹር ንጉሥ ነበር።
am አንዱ ሌቶ አንድ መቶ ሊሴንቴ (ነጠላ ሴንቴ) ማለት ነው።
am ሲራመዱ አንገታቸውን ከትከሻቸው በታች አድርገው (አቀርቅረው) ነው።
am Bruce, pp. 292-296 የዚህ ጉዳይ በንዲህ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ ባለ ድሉ ሱሰኒዮስ፣ ወደ ትግራይ በሊማሊሞገደል እና ዋልድባ አድርጎ አቀና።
am ግድም ግን የጊጋንቴስ ወገን እንደገና ጦርነት ጀመሩ።
am ይህ በኒኑስ ዘመን እንደ ሆነ ይባላል።
am በዋናነት እንግሊዝኛ : Shine On, Bright and Dangerous Object በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
am ቶም እና ጄሪ ( እንግሊዝኛ : Tom and Jerry) የአሜሪካ ተከታታይ ካርቶኖች ከዊሊያም ሐና (እንግሊዝኛ: William Hanna) እና ጆሴፍ ባርባራ (እንግሊዝኛ: Joseph Barbara) ነው።
am ትንሽ ቆይቶ ፈሳቸው ይመጣባቸውና ቀስ ብለው ያለ ድምጽ ሊፈሱ አስበው ቂጣቸውን በጃቸው ከፍተው ቢለቁት ጠርር ብሎ ያሳፍራቸዋል።
am ትርጉሙ : መጅ እንግዲህ የወፍጮ ድንጋይ ነው።
am አቶማዊ ቁጥሩም 6 ነው።
am እኛ ወደ በረሀችን ገባን።
am ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ከነዚህ ታናሹ ልጅ ቦዩስ ባየርንንና የጀርመን ከፍተኛ ንጉሥነቱን ተቀበለ።
am ለምሳሌ የቁጥሮች ስብስብን ብንወሰድ አእላፍ አባላት አሉት።
am ቩንግ ታው ከርቀት ሲታይ ቩንግ ታው በደቡብ ቬትናም የሚገኝ ከተማ ነው።
am የአቅጣጫ ቁጥር በጨረር ተመስሎ የአቅጣጫ ቁጥር በእንግሊዝኛ Complex Number የሚባል ሲሆን የእንግሊዝኛው ስሙ ግን ስህተት ወይም የሚያምታታ ነው።
am ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፭፻፲፫ ዓ.ም. በፈርዲናንድ ማጄላን መሪነት የተቀናጁ ሦሥት የፖርቱጋል መርከቦች በደቡብ አሜሪካ ደቡባዊ ጫፍ የባሕር መስመር አልፈው ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ ሰላማዊ ውቅያኖስ በመሸጋገር የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን ሆኑ።
am የስልክ መግቢያ ቁጥር በየሃገሩ ይለያል።
am ይህም ማለት ኮምፓይለሩ የሚፈጥረው አዲስ ዶክመንት በጃቫ ባይት ኮድ ሲሆን የሚተገበረው (ኢምፕልመንት የሚደረገው) በያቫ ቨርቹዋል ማሽን ነው።
am እርሳቸው ከምድር በላይ እንዳለው ሰማይ ናቸው፤ ተገዡም ስማይን እንደምትዳግፈው ምድር ነው።
am ሌሎች ነፍሳት ደግሞ የሚከተሉት የፆታ መወሰኛ ዘይቤ ባላቸው የክሮሞሶም ብዛት ላይ የተመረኮዘ ነው።
am የጥንታዊ ኤላም የብር ዋንጫ የሚከተለው መንግሥት 'ኤፓርቲ' ይባላል።
am ሥራውንም እጅ በእጅ ብለው ቅጥሩን ሠርተው አዳረሱት።
am ከነዚህ ትናንሽ መንግስቶች አንዱ አክሱም ሲሆን አካባቢውን እንደገና በአንድነት ለመግዛት ችሎ ነበር።
am ይህ ቁጥር አያመልክትም።
am 11 January በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 3 ቀን ማለት ነው።
am አዳል የጥንታዊው የኢፋት ሱልጣኔት ቀጥተኛ ወራሽ (historical extension) ሆኖ ነው የተቋቋመው።
am ስለሆነም ማናቸውም የአንድ ማትሪክስ ረድፎችና አምዶች ተነጥለው ሲወጡ ራሳቸውን የቻሉ አምድ ጨረርና ረድፍ ጨረር ይሰራሉ።
am የዓለምም አራተኛ ክፍል ይሆናል።
am በአሁኑ ጊዜ ባንኩ ከ50 ቢሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ ያለው ሲሆን 205 የሃገር ውስጥ ቅርንጫፎች አሉት።
am አንድ ሰው ሒሳብ ስሌት ለመፈጸም ሲፈልግ፣ ቁጥሮቹን አንድ በአንድ መምታት፣ ከዛም ሒሳብ መተግበሪያውን ቁልፍ መጫን፣ እንደገና ቁጥሮቹን መምታት እና የይሆናል ምልክትን መጫን ይጠይቃል።
am እነዚያም የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ የታገሱ፣ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ፣ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ኾነ በግልጽ የመጸወቱ፣ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው።
am ወርቅ የጫነች አህያ ስትገባ የማይፈርስ ግርግዳ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am በወተት ላይ ውሀ መጠጣት ያበዛዋል ያነጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በደጋ ደሴት ) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ።
am ዩኒቨርስቲው በቀድሞዋ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ጎንደር የሚገኝ ሲሆን ማራኪ ካምፓስ፣ ቴዎድሮስ ካምፓስ እና ሳይንስ አምባ የሚባሉ ሶስት ግቢዎች በዚሁ ከተማ ውስጥ አሉት።
am የሐላብ መጨረሻ ንጉሥ 1 ኢሊም-ኢሊማ ተባለ፣ የሚታኒ ንጉሥ ፓርሻታታር ግን ዓመጽ አንሥቶበት ተገደለና ሚታኒ ያንጊዜ ሐላብን ያዘ።
am ሱመር ፦ ኡር-ኑንጋል በኡሩክ ነገሠ።
am ሥራው ያለቀለት የቀመር ጅብ ጉድጓድ ፪ሜትር ከ፴ ሣንቲም ገደማ ጥልቀት ያለውና መጨረሻው እንደ ክፍል የሆነ ነው።
am በዚህ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ አንድ ቀን የኢየሱስ ሐዋርያት ስለ ኖህ (ኑኅ) መርከብ ምስጢራዊ መረጃ ለማወቅ ኢየሱስን ለመኑት።
am ስም ይወጣል ከቤት ይከተላል ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am በመጀመሪያ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎች ተብለው ይጠሩ ነበር።
am ይህም የሆነበት ምክንያት በቀደማዊ ኃ/ስላሴ ዘመነ መንግስት ምዕራባዊያን በብዛት ገብተው የአከባቢውን ሕዝብ ከመጽሓፍ ቅዱስ ጋር የቀለም ትምህርት አጣምረው ስለሰጡ እድሉን በመጠኑም ቢሆን በመጠቀማቸውና በየጊዜው በአከባቢው የሚመደቡ አስተዳዳሪዎች ጠንካራ በመሆናቸው ነው ይባላል።
am እነዚህ ስሞች ከሌላ ምንጭ በተለይ በማሪ ፍርስራሽ ከተገኙት ጽላቶች ገና አይታወቁም።
am ከዚያ በኋላ የኡር ንጉስ ኡር-ናሙ ላጋሽን አሸንፎ ላይኛነቱን ያዘ።
am አለቃም ቀበል ያደርጉና «የጓደኛህን ቀን ይስጥህ ሌላ ምን እላለሁ» ብለው እርፍ።
am ለምሳሌ 3 ሜትር እንጨት በ9 ሜትር እንጨት 3 ጊዜ ይገኛል፣ ስለዚህ የትልቁ ለትንሹ ውድር 3 ነው ማለት ነው።
am ሁለት ጥርሶች ማሽን፡ አቅምን በመጠቀም ተግባር የሚከውን መሳሪያ ነው።
am በአንዳንድ ኮሙኒስት አገር በተለይ በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ፤ መንግስት አንዳንድ ሃይማኖት ድርጅት ብቻ ይፈቀዳልና ሌሎቹ አይፈቀዱም።
am ከላይ ጣሊያኖች የሁሉ ገዢወች ሲሆኑ ከስር የአካባቢውን መሪወች ቀጥረው እንዲያስተዳድሩ አደረጉ።
am ኤፍሬይን ሁዋሬዝ ቫልዴዝ (የካቲት ፲፬ ቀን ፲፱፻፹ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
am Page 410-411 P.U.F Paris (1970); ቱርኮችን በ1569 ድል ካድረጉ በኋላ ለመታሰቢያነት በእምፍራዝ ፣ ጎንደር በ1571 ዓፄ ሠርፀ ድንግል የገነቡት የጉዛራ ቤተ መንግስት ሌሎች ዘመቻዎች እና ሰላም ሰርጸ ድንግል የኖረበት ዘመን ከግራኝ አህመድ ወረራ ጥቂት ዘመን አሳልፎ ስለነበር የህዝቦች ፍልሰት በዚሁ ዘመን ይታይ ነበር።
am ውሀ ሲደርቅ ይሸታል ሰው ሲከዳ ይወሸክታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ግልጽ የሚሆነው ከንጉሣዊ መነሻ አለመሆኑ ነው።
am ይሁንና ይህ ሰላም አጭር ነበር፤ የሹልጊ ተከታይ አማር-ሲን በማርሐሺ አዲስ ንጉሥ በአርዊሉክፒ ላይ እንደ ዘመተ ይመዝገባልና።
am ትርጉሙ : ከመሆኑ በፊት አቅድ ማውጣትን የሚመክር።
am የእግዚአብሔር ቸርነት ፈቅዶልንና አሰናብቶን ወደ ኢየሩሳሌም እስከምንመጣበት ቀን ድረስ የሃይማኖት ችግር እንዳያገኘን የሚያድጉትም ልጆቻችን የሃይማኖታቸውን መሠረት እንዳያጡት አስበን አንድ ጽላትና አምስት መነኮሳት የሚያስፈልጉትን ንዋየ ቅድሳትና መጻሕፍት ሰጥተውት ይዞ እንዲመጣ አባ ሐናን ልኬዋለሁና ከመምህር ገሪማ ጋራ ተማክራችሁ ዐቢይ ጾም ሳይገባ እንዲደርስ አድርጋችሁ እንድትልኩልን ይሁን።
am ስለ ግዕዝኤዲት ኣከታተብና ጥቅሞች በሰፊው እዚህም ተጽፏል።
am የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,248,300 ሆኖ ይገመታል።
am አርዋድ የሶርያ (የቀድሞ ፊንቄ ) ጥንታዊ ከተማ-ደሴት ነው።
am ከቅዱሳን መጻሕፍት ውጭ ባሉት አይሁዳዊ ልማዶች ዘንድ፣ ዔቦር የባቢሎን ግንብ በትሰራበት ወቅት ለመሳተፍ ፈቃደኛ አልነበረም።
am ሦስቱ አንተፎች ( 1 አንተፍ ፣ 2 አንተፍና 3 አንተፍ ) በአመጽ ምክንያት ስሜኑን ለመግዛት አልቻሉም።
am አቶማዊ ቁጥሩም 40 ነው።
am ችላ እንዳይሉት ችሎታ አለው፣ እንዳይወጉት ጥሩ ተዋጊ ነው።
am ስለዚሁ መረንንነት የኋለኛ ዘመን (22ኛ ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ትኔፍራክቶስ ሜኒስን እንደ ረገመው ዲዮዶሮስ ይለናል።
am አለቃ ብራችሁን ሰብስቡና አምጡ ብለው - መንገድ ሲሄዱ ተልባ እየወቀጡ የሚበሉበት ሙቀጫ ውስጥ ብሩን በሙሉ ይጨምሩና አፉን ወትፈው፤ ሙቀጫውን የቤተ ክርስቲያን ጨርቅ አልብሰው ለአንዱ መንገደኛ እንደታቦት አሽክመው ሲጓዙ ሽፍቶቹ ዘንድ ይደርሳሉ።
am የጥንቱ የግሪክ ሂሳብ ተመራማሪ የነበረው አርክሜድስ፣ የመፈንቅልን ጉልበት የማብዛት ጠባይ በማዳነቅ እንዲህ ብሎ ነበር የምቆምበት ቦታ ስጡኝ እንጂ፣ መሬትን በመፈንቅል አነሳታለሁ።
am ቡካረስት ከ1452 ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል።
am ሆኖም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ዘንድ እንዲሁም በቤተ እስራኤል አይሁዶች ዘንድ፣ መጽሐፉ በግዕዝ ስለ ተገኘ እስከ ዛሬ ድረስ ቅዱስ ተብሎ ተከብሯል።
am ሌሎች ተወዳዳሪዎቹ እየወደቁ ሲመጡ ጉግል ግን እያደገ እና እየታወቀ መጣ።
am ስትግደረደሪ ጾምሽን እንዳታድሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ይህ ከተማ በአሁኑ ቤናቬንቴ፣ ዛሞራ ዙሪያ እንደ ተገኘ ይታሥባል።
am የሚሌሲያን ወረራ ጊዜ በልዩ ልዩ አቆጣጠሮች በሌቦር ጋባላ አቆጣጠር ዘንድ (በኋለኞቹ ቅጂዎች) ጋይደሎች አይርላንድን የወረሩት በታላቁ አሌክሳንድር ዘመን በ336 ዓክልበ.
am ኢትዮጵያ ለኮሜሳ የሃይል አቅርቦት አይነተኛ ሚና አላት።
am ትርጉሙ : የሁለቶቹን ባህርይ የሚያሞካሽ አባባል ነው።
am በዚህ የለቅሶ ስርዓት የብሔረሰቡ አባላት “ጋይሎ” በሚባል ሥነ ቃል ሟች በህይወት ዘመኑ የፈጸማቸውን ጀብዶችና ገድሎች እያነሱ በዜማ በማወደስ ሐዘናቸውን የሚገልጹበት መንገድ ነው።
am የኖረ) የጥንታዊ ግሪክ አገር የሒሳብ ተመራማሪና ሳይንቲስት ነበር።
am ከነዚህም ዋነኛው ካነሽ የተባለው ከተማ ነበር።
am አሳባቸው መተማን አጥፍተው ወደ ትልቁ ከተማ ኦምዱርማን ለመሄድ ነበር።
am እስከ ዛሬ ኩሻውያን ወይም ኩሺቲክ ሕዝቦች ሲገኙ በምዕራብ አፍሪቃ የሚገኙት ዮሩባ ሕዝብ የትውልዳቸውን ሐረግ እስከ ካም ድረስ ያደርሱታል።
am የፕላንክ ጊዜ ምናልባትም ሊለካ የሚችል የመጨረሻ ታናቹ የጊዜ መጠን ነው፣ በመርህ ደርጃ እንኳ ከዚህ በታች ሰዓት ላይለካ እንዲችል ባሁኑ ጊዜ ይታመናል።
am ሃማኒ ዲዮሪ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
am በአጠቃላይ ጅሩ የሚባለው በእርሻ እና በከብት ማድለብ ከሚታወቁት ክልሎች አንዱ ነው።
am ከጣሊያኖቹም ጋር በመተባበር የፍርድ ሥራውን በማቀነባበር የሠሩ ሲሆን የካቲት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም በግራዚያኒ ላይ የደረሰውን የቦምብ አደጋ ተከትሎ፣ ጥፋተኛ የተባሉትን ኢትዮጵያውያን በማደን ተባብረዋል።
am አንበሳ (Panthera leo) ጡት አጥቢ የእንስሶች መደብ ውስጥ Felidae ተብሎ የሚታወቀው ቤተሰብ አባል ሲሆን ግዙፍ ድመቶች ከሚባሉት 4 አራዊት አንዱ ነው።
am አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የመጀመሪያውና ትልቁ የመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
am የፎገራ ላም ለየት ያለ የላም ዝርያ ዓይነት ሲሆን በግዙፍነቱና በከፍተኛ የወተት ምርቱ ይታወቃል።
am አሁን ጀርመን «ዶይቸ ቨለ» በሚባል ራዲዮን ጣቢያ ላይ ዜና በእንግሊዝኛ ያሠራጫል።
am ለዛይኛ እና ስልጤኛ የቀረቡ ብዙ ቃላቶችን ይዟል።
am ለምሳሌ ቀኖናዊ ባልሆኑት ስነ ፍጥረት እና ሰይፈ ስላሴ በተባሉ የግዕዝ መጻሕፍት።
am አሁንም ይሄ ታቦት ተመልሶ ከገባ በኋላ በአባ ሐና ጅማ እና በአባ ኃይሌ ብሩክ መሪነት ሥርዓቱ ቀጠለ።
am የአረብ ባህል ደንበኛ ሲሆን አብዛኛው ሕብዝ የእስልምና ዕምነት ተከታይ ነው።
am ሴቲቱም ፀነሰች፣ ወንድ ልጅም ወለደች፣ መልካምም እንደ ሆነ ባየች ጊዜ ሦስት ወር ሸሸገችው።»
am በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ «ጸደይ» ከ« ፀፓ » (ፀ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል።
am ይህም ማለት ከሰለሞን ስርወ መንግስት ጋር የተያያዘ ነው ማለት ነው።
am የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am በአይሁድ መጽሐፍ ፒርኬ ዴ-ረቢ ኤልኤዘር (826 ዓ.ም. ያህል) ዘንድ፣ ናምሩድ ከአባቱ ከኩሽ የአዳምና የሕይዋን ልብሶች ወረሰ።
am ብርሃን እራሱ ኮረንቲና ማግኔት ማዕበል የተሰኙት የሞገድ ዝርያወች አባል ነው።
am ይህን ስያሜ ለመጀመሪያ ጊዜ በ ፩፱፭፭ የተጠቀመበት ጆን ማካርቲ ዘርፉን ሲገልፅ "አሳቢ ወይም አዋቂ ማሽኖችን ለመስራት የሚደረግ ሳይንስና ምህንድስና" ይለዋል።
am በዚህ የጦርነት ዘመን የመጀምሪያ ልጇ ፍቅጦር ሲገደል አራተኛው ልጇ ( የወደፊቱ አጼ ሚናስ ) በምርኮ ወደ የመን ተግዞ ነበር።
am ሰርጌይ ብሪን ሰርጌይ ሚካይሎቪች ብሪን ( እንግሊዘኛ : Sergey Mikhailovich Brin፤ ሩስኛ: Сергей (/ሰርገይ/) Михайлович Брин) (ኦገስት 21, 1973 እ.ኤ.አ. ተወለደ) ሩሲያዊ-አሜሪካዊ ሲሆን ጉግልን በመፍጠሩ ይታወቃል።
am “ ይህን የስቅለት ቅርጽ ልዩ የሚያደርገው ከመስቀሉ ላይ ያለው የጌታችን የመድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ክስ በ እብራይስጥ በግሪክ እና በላቲን ቋንቋ የተጻፈ ነበር።
am በመንግሥት ትእዛዝም ከሌሎች ሰዎች ጋር በመሆን የካርል ማርክስ ሥራ የሆነውን ካፒታልን (Das Capital) ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ በመመለስ ሥራ ላይ ተሳትፏል።
am ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ እንደሚለን እንኳን የአማኔ ቄሳውንት ንጉሥ ራሱን እንዲገድል ሊያዝዙ ይችሉ ነበር።
am ብዙ ጊዜ በአገናዛቢው τάνεως ስለሚታይ፣ በብዙዎች እንደ ቦታው ስም ተቀበለ።
am ምሳሌ በአረብኛ ፊደል:ھەممە ئادەم زاتىدىنلا ئەركىن، ئىززەت-ھۆرمەت ۋە ھوقۇقتا بابباراۋەر بولۇپ تۇغۇلغان.
am ተባእትና እንስት አእዋፍ፣ ሬባቸውን በማገናኘት ወይንም በማጣበቅ የወንዱን ነባዘር (sperm) ያስተላልፋሉ።
am መንግሥት በአንድ አገር ወይም ተቋም ውስጥ ሕጎችን ለማውጣትና ለማስፈጸም ስልጣን ያለው አካል ነው።
am ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ ንጉሥ ነበረ።
am 29 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 23 ቀን ማለት ነው።
am ኅሩይ ወልደ ሥላሴ (ብላቴን ጌታ) (፲፱፻፺፱ ዓ/ም) ገጽ ፺፰ ውጊያው ጋዲሎ ላይ ነሐሴ ፲፮ ቀን ተፋፍሞ ሳለ ከአቶ በዛብህ ጋር ተሠልፈው የነበሩት የሸዋ መኳንንት “በጌታችን በኃይለ መለኮት ልጅ ላይ አንተኩስም” ብለው ወደምኒልክ ዞሩ።
am በአጠቃላይ መልኩ በቀጥተኛው ሶስት ጎን: የአንድ ሶስት ጎን አንድ ማዕዘን 90 ዲግሪ ቢሆንና አንዱ ሌላው ማዕዘን ከታወቀ፣ ቀሪው ሶሰኛ ማዕዘን ምንጊዜም ይታወቃል።
am በዚያው ኮሌጅ ውስጥ የተለያዩ ሽልማቶን የተቸረው አንስታይን ነበር።
am ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ማለት ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ማለት ነው?
am ከስምምነቱም በሁዋላ በ፪ ወር ጊዜ ውስጥ የብዙ ሚሊዮን ዶላር ታንክና የጦር መሣሪያ እርዳታ ማግኘት ብቻ ሳይሆን በሞስኮ በኩል የኩባን የጦር አማካሪዎች በማግኘታቸው የወራሪውን የሶማሊያን ኃይል መመከት ችለዋል።
am አንቡ፣ አንባ፣ ባዚ «የቆዳ ሠሪ»፣ ዚዚ «የሱፍ ሠሪ»፣ ሊመር «ቄስ» እና ሻሩም-ኢተር ናቸው።
am ፎቃ (ፎቆ) የዚህን ዓይነት ቤት የሚሠሩት ሰዎች በዝቅተኛ ኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ፣ አዲስ ጐጆ ወጪዎች እና ከዋናው ቤት በተጨማሪ ለከብት ማደሪያነት የሚጠቀሙ ናቸው።
am አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሥዕላት የላትም ነገር ግን እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አሠራር የተለያዩ ጌጦች ነበራት።
am ከንባታ በኢትዮጵያ ዉስጥ ከሚገኙ ብዙ ብሔረሰቦች መሃከል በመሃከለኛው ደቡብ የሚገኝ ብሔረሰብ ሲሆን በሃዲያ ፣ በጉራጌ ፣ በወላዪታ እና በደቡብ በኦሮሞ ይዋሰናል።
am እናም ኢትዮጵያውያን በርዕሰ በዓልነት ታላቅ ማዕዘን ላይ ያስቀመጡት ወርኃ መስከረም፣ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላትን አቅፏል።
am በዚች ቦታ ከጥንት ጀምሮ አንጥረኞችና የእጅ ጥበብ አዋቂወች ይኖሩበት እንደነበር ትውፊት አለ።
am በ ፲፰፻፹፱ (1889) እና በ ፲፰፻፺ (1890) ዎቹ እ.ኤ.አ. መጀመሪያ ፣ የሸዋ ንጉሥ ሳህለ ሥላሴ ከዚያም ዳግማዊ አፄምኒልክ በራስ ጎበና እርዳታ አማካኝነት ሀገሯን ወደ ደቡብና ምሥራቅ ማስፋፋት ጀመሩ።
am እኒህ ሁለት እልፍኞች ልብ ሲኮማተር (ሲመታ) የተጣራውን ደም ወደ መላው የሰውነት ክፍል ያስራጫሉ።
am እንስላልእንስላል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
am በ1749 ዓ.ም. የደሴቱ መቀመጫ ከ'ሳን ሆዜ ዴ ኦሩኛ' (የዛሬው ሰይንት ጆሴፍ) ወደዚህ ተዛወረ።
am የትንኝ ሴቶች ተዋህስያን ስለሆኑ በደመ ሙቅ እንስሳት ላይ አርፈው፣ የእንስሳውን ቆዳ በሹል አፋቸው ከበሱ በኋላ፣ ምራቃቸውን ይረጩበታል።
am ቀኝ ጌታ ጀምበሬ ሃይሉ ቀኝ ጌታ ጀምበሬ ኃይሉ ደብረ ታቦር ውስጥ ተወለዱ።
am ሆው ሀንሹ በተባለው በቻይና ኋለኛው ሃን ስርወ መንግሥት (17-212 ዓ.ም.) ዜና መዋዕል ታሪክ ዘንድ፦ :«በዘጠነኛው አመት (89 ዓ.ም.) ባን ቻው ምክትላቸውን ጋን ዪንግ ልከው እስከ ምዕራባዊው ባሕር ድረስ አማተሮ ተመለሰ።
am በተቀረጹት ስዕሎች፣ ለግብጻውያን ለመዳ ሆነው ሲያገለግሉ በልባብ ገመድ ሲመሩ ይታያሉ።
am ኮንስታንጽ ሃይቅ ኮንስታንጽ ሃይቅ ወይም የቦደን ባሕር (ጀርመንኛ Bodensee /ቦደንዜ/) ከጀርመን ፣ ኦስትሪያና ስዊስ አገራት ጠረፎች መካከል የሚገኝ ሐይቅ ነው።
am ጀኔራል ክሌበር ጀግና ሰው ነበር።
am ጥሩነሽ ዲባባን ልምምድ ስታደርግ ያዩ የቡድን አባላቶቿ በመጀመሪያ ምንም አይነት እድል አልሰጡዋትም ነበር።
am ትርጉሙ ሁሉም ነገር የተወሰነ ነው የሚል ይመስላል።
am ጌታመሳይ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ከሀገር ቤት መጥቶ ብሔራዊ ቲያትር ቤት ልምምድ ሲያደርግ ከቆየ በኋላ በአንዳንድ ተፅዕኖዎች ምክንያት ቲያትር ቤቱን ተሰናበተ።
am መጀመርያው አመት የ«አባቱ ቤት» ሲል የኢፒቅ-አዳድ ልጅ መሆኑን ይመስክራል።
am ከውሉ ውስጥ ጣሊያን የኦጋዴንን እና የትግራይን የቀረበውን ክፍል ለማግኘት እና ኢኮኖሚካል ተሠሚነቱን ለአቢሲንያ ደቡባዊ ክፍል እንዳለ ማስፋት እና ወደ በሀሩ ለመሄድ ዋስትና ያለው መተላለፊያ አሠብ ላይ እንዲያገኙ ነበር።
am በኋላ ግን አመቶቹ በብዛት ሊወሰኑ ይቻላል።
am ወንዱ ካልታጨችው ሴት ጋር በወሲብ የተኛ እንደ ሆነ ደግሞ፣ የ50 ሰቀል ብር (500 ግራም ያህል) ማጫ ለአባትዋ ይክፈልና ዕድሜ ልክ ሚስቱ ትሁን በኦሪት ዘዳግም 22:28 ይገለጻል።
am ክሪቨን ማክ ፊዳግ ከ354 እስከ 370 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
am የሉሉቢ አገር እንደገና በመዝገቦች ሲታይ፣ በባቢሎን ንጉሥ 1 ናቡከደነጾር (በ1130 ዓክልበ.
am ከከብታቸው፣ ከምርታቸውና ከልጆቻቸውም 2 ሢሶ ለፎሞራውያን ማቅረብ ነበረባቸው ማለት ነው።
am ኤሊ ወይንም በሌላ ስም ጎብየ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተሳቢ እንስሳ ነው።
am ብዙ አዳዲስ አጥኝዎች ፅሁፉ የተፃፈው በ95 አ.ም ነው ሲሉ አንዳንዶች ግን በ70 አ.ም ነበር ብለው ይገምታሉ።
am ዓማርኛ የእራሱ ፊደል (Amharic Alphabet) የኣለው ቋንቋ ነው።
am የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ አለች ልጅዋን ጎርፍ የወሰደባት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምዕራብ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል።
am የአካባቢው ነዋሪዎች ከግብፅ ፣ ሕንድና ቻይና የተለያዩ ሽቶዎችና ቅመማትን በእንስሳ ቆዳ ይገዙ ነበር።
am የሞታቸው ዜና እንደተሰማም በከተማው የሐዘን ጥላ አጠላበት።
am የግዕዝ ፊደል በዶ/ር ኣበራ ሞላ ፈጠራ ወደ ኮምፒዩተር ገብቶ ከ፲፱፻፹ ዓ.ም. ወዲህ በኮምፕዩተር መጠቀም ከመቻሉም ሌላ በዩኒኮድ ዕውቅና ኣግኝቷል።
am የፈጅር ሰላት ሁለት ረከዓ ሲሆን የሚሰገደው ከፈርድ ሰላት በፊት(ከዋናው የፈጅር ሰላት በፊት 2 ረከዓ ሱና ይሰገዳል።
am ዘመደ ብዙ ጠላሽ ቀጭን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ቋንቋን በተመለከተ ጥናት ያካሄዱ ምሁራን፣ጋንኪን እና ቲቶብ ናቸዉ።
am የክርስትና ጳጳሳት አውስታጥዮስ ዘአንጥዮኪያ (330 ዓ.ም. ግድም) እና ቴዎዶሬቶስ (450 ዓ.ም. ግድም) ደግሞ ይህንን ታሪክ ተቀበሉ።
am ሁለት አገር አራሽ ለባልንጀራው አውራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am በተፈጥሮ ውስጥ ሰናይም ሆነ ዕኩይ የሆነ ነገር የለም ።
am ክቡር አቶ ተፈራ የገንዘብ ሚኒስትር በነበሩበት አመታት ሁሉ የብሔራው ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር ስለነበሩ የአገሪቷን አጠቃላይ የሞንተሪ እና የፋይናንስ የበላይ ሓላፊ በመሆን የሚጠበቅባቸውን አመራር በብቃት ሰጥተዋል።
am አዋቂወች ብዙ ግዜ ዋናውን ነገር ትተው ለሌላው ህዝብ እማይጠቅም የሚመስል ላይ መጠበብ የመውደዳቸውን አባዜ የሚያሳይ ነው።
am ለምንድን ነዉ ሃያ ዓመት የፈረዱብህ።
am ም. ላይ ከዩኒቨርሲቲ በፍልስፍና ዶክትሬት ተመርቋል።
am በመጨረሻም ከሌሎች ታሪካዊ ሁኔታዎች ጋር ተደማምሮ በ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የእስልምናው ኃይል በግራኝ አህመድ መሪነት በማየሉና በማሸነፉ ማዕከላዊ መንግሥቱ ከሸዋ ወደ ጎንደር ለመዛወር ተገዷል።
am መሃከለኛ ጃካርታ የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,194,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,389,443 ሆኖ ይገመታል።
am ራስ ዓሊ ለጦርነቱ መሰናዶ ስላላደረገ ስለሆነም የመዋጋት ፍላጎትም ስላልነበረው እጅግ የተመሳቀለውና በታሪክ የደብረ ታቦር ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው ውጊያ እ.ኤ.አ ታህሳስ 7፣ 1842 ተካሄደ።
am ኣንደኛው የሁሉም ቀለሞች ስፋት እኩል (Fixed) ሲሆን ሌላው የተለያዩ (Proportonal) ስፋቶች ያለው ነው።
am በቅርቡ ጊዜ በሌሎችም ተራሮች በቱርክ ወይም በኢራን ደግሞ ፍለጋዎች ተደርገዋል።
am ስመጥር ገብረ ክርስቶስ ደስታ ደግሞ ፡ «በዘመናዊ አቅድ ስዕል ራሱ ሐሳብ ነው።
am ፍሬው እጅግ ብዙ ቨታሚን አለው።
am ም ለታተመው የአማርኛ መጽሐፍ መጽሐፈ፡ትምህርት፡ዘልሳን፡አምኅራ።
am የአጣጣሚ ሚካኤል ቄሶች በአለቃ ገነት ማዕረግ እስካሁን ይታወቃሉ።
am በክ በ1938 ዓ.ም በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ሽልማትን በመቀበል የመጀመሪያዋ (ሴት) አሜሪካዊት ሆናለች።
am የወንድሙ ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ።
am ደግሞ እነዚህ ሁሉ የማሪ ገዦች ወይም ከንቲቦች ቢሆኑም፣ ሁላቸው በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አይመስልም።
am ለሶስት ዓመታት የነገሠበትን አልጋ ከውጪና ከውስጥ በተሸረበበት ሴራ አጣ።
am አንዳንድ የዛፍ ዝርያዎች ለረዥም ጊዜ ስራቸው በውሃ ከተጥለቀለቀ በሕይወት ላይቆዩ ይችላሉ።
am ከገብረ ሐና ፊት የሚዘም የለም።»
am የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል።
am ከነዚህ አብዛኞቹ የሮማ ካቶሊክ ወይንም የአንግሊካን ቤተክርስቲያን ምዕመናን ናቸው።
am በዚህ ፋንታ፣ ጋንዲ እንዳሉ፣ አላማው የበደለኛውን ዐእምሮ መቀይሩ ነው ኢንጂ ማስገደድ አይሆንም።
am የእውነት ሕግ በአፉ ውስጥ ነበረች፣ በከንፈሩም ውስጥ በደል አልተገኘበትም፣ ከእኔም ጋር በሰላምና በቅንነት ሄደ፣ብዙ ሰዎችንም ከኃጢአት መለሰ።»
am የአባቱ 2 አመነምሃት ተከታይ ነበር።
am ወዲያው ወደ ንጉስ ተመልሶ ሕልሙ "በኋለኛው ዘመን የሚሆነውን" እንደሚገልጽ ይናገራል።
am ይታይሽ በ፲፪ ዓመቷ ከአያቶቿ ጋራ ወደ እስራኤል አመራች።
am ማለት በቋሚ ድግግሞሽ የሚፈጠሩ ኩነቶችን/ክስተቶችን በማስተዋል የተወሰነ ድግግማቸውን አንድ ሰከንድ ነው ብሎ በማወጅ የመተግበሪያ ትርጉሙ (ለስራ የሚያመች ትርጉሙ) ይነሳል።
am ዶክተሩ የእንግሊዝኛው ኮለን ለግዕዝ እንዲጠቅም ያደረጉት በኮለንነት ስለሆነ የግሉ የዩኒኮድ ቊጥር ከኣለው ባለሁለት ነጥብ (ወይም ነቊጥ) የባዶ ስፍራ የግዕዝ ምልክታችን ጋርም ኣንድ ኣይደለም።
am ኢራቅ በእስያ የሚገኝ አገር ነው።
am ባሪያ ንግድ በንጉሠ ነገሥቱ አዋጅ መሰረት ወንጀል ነበር።
am በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የማርች መጨረሻና የኤፕሪል መጀመርያ ነው።
am ፓተንት ፓተንት ኣንድ ሰው ጥቅም ያለው ኣዲስ ነገር ወይም ፈጠራ ሲያቀርብ ከመንግሥት ለተወሰነ ጊዜ የሚሰጥ የባለቤትነት መታወቂያ ነው።
am ባክቴሪያ ፣ ቫይረስ ፣ ወይም ፈንገስ ጠንቆች ሊሆኑ ይችላሉ።
am ከዚህ አኳያ በገራጌ አካባቢ አንድ ቡድን መስቃን፣ አንድ ቡድን ዶቢ አንድ ቡድን ሰባት ቤት ጉራጌ እና ሶዶ ምድር ገብተው እንደተቀመጡ ይነገራል።
am ትንሿ ክፍል የትልቁ ክፍል ቅጂ እንደሆነች ያስተውሉ እኒህን ጥርቅም ስህተቶች በቅርበት ሲመረምር በርግጥም ቅጥ አልባ ከመሆን ይልቅ ንድፍ (pattern) እንዳላቸው ተገነዘበ።
am ከሰሜን በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፣ ከሰሜን-ምሥራቅ በታንዛኒያ ፣ ከምሥራቅ በማላዊ ፣ ከደቡብ በሞዛምቢክ ፣ ዚምባብዌ ፣ ቦትስዋናና ናሚቢያ እና ከምዕራብ በአንጎላ ትዋሰናለች።
am James Bruce ከሌሎች መንፈሳዊ ስራዎቿ ውስጥ ብዙ አብያተ-ክርስቲያናትንና ግንቦችን በማነጽ እንዲሁም በግሏ እየተከታተለች ድርሰቶችን በማስደረስ ስሟ ይጠቀሳል።
am የተዳከመው ዥዋዥዌ ድግግሞሽ እንዲህ ይሰላል ነው።
am ቅድመ ታሪክ ይታይሽ በChahawit ሠፈር፣ ጎንደር አካባቢ ነው የተወለደችው።
am ትርጉሙ : ጥሩ ባህርይ አሳየ ምሳሌ : አለሙ አደብ ገዝቷል፣ እንደ ድሮው መጥፎ አይናገርም።
am ነገር ግን ከአምስት አመት በኋላ ፍያካ በፈንታው በጌናን ማክ ዴላ ልጅ በሪናል እጅ ወድቆ ተገልብጦ ሪናል የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት።
am 17 December በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ታኅሣሥ 8 ቀን ማለት ነው።
am የአባይ ፏፏቴ ወንዝ ወደ ውቅያኖስ ፣ ሀይቅ ወይም ወደ ባህር የሚያመራ ተፈጥሯዊ የንፁህ ውሀ ተፋሰስ ነው።
am ነገር ከዋስ ምላስ ከጥርስ አያልፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am «የሰብዓዊ መብት አቀፋዊ መግለጽ» አንቀጽ ፲፰ ደግሞ እንደሚለው፣ :«እያንዳንዱ ሰው፡ የሃሳብ የሕሊናና የሃይማኖት ነጻነት መብት አለው።
am ግ.) - ሙሴ ከምድያም ወደ ግብጽ ይመልሳል፣ ፲ የግብጽ መቅሰፍቶች፣ ዕብራውያን ወደ ሲና በረሃ አመለጡ፣ ሕገ ሙሴን በደብረ ሲና ይቀበላሉ።
am ከነዚ በሽታዎች አብዛኛዎቹ በቀጥታ በበሽታዎቹ ከተያዘ ሰው የሚተላለፉ ቢሆንም ባልበሰለ ወይም ንጽህናው ባልተጠበቀ ምግብ፣ በነፍሳት (ተባዮች) በተበከለ ምግብ፣ የምግብ አያያዝ ሥርዓትና ደንብን ባልተከተለ ሰው ተዘጋጅቶ በሚቀርብ ምግብ አማካይነት ሊተላለፉ ይችላሉ።
am በሌላ ልማድ ግን የአቲካ መጀመርያ ንጉሥ ነበረ።
am የአማርኛ ታይፕራይተር ፊደል የዩኒኮድ ፊደል እንዲሆን የሞከሩት በሳይንሳዊ መረጃ ተሸንፈው ትክለኛዎቹ የግዕዝ ቀለሞች የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ገብተዋል።
am በ58ኛው አመት (2076 ዓክልበ.) ልጁን ዳንዡ ወደ ዳንሽዌ አባረረው።
am ከኡር ንጉሥ ሹልጊ ፵ኛው ዓመት (1926 ዓክልበ.) ጀምሮ የሱስን ኤንሲ (ከንቲባ ወይም ገዥ) ነበረ።
am መልስ እስክናመጣላችሁ ወደ ቤታችሁ ግቡ፡፡ እርሻም እረሱ፤ የመጣውም ጦር ይመለስ፤ ጳጳሱም መጥተው ተኩሳችሁ ልትገሏቸው ነበር፡፡ እግዚአብሔር ነው ያወጣቸው፡፡ አሁን እሳቸው ሊያስታርቁ ቢመጡ ሊያስተኩሱ እንደመጡ ሁሉ እንዲህ ታደርጉ?
am በዚህ ዕለት የኢትዮጵያን ግዛት ከግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ጀምሮ የምወክለው እኔ ነኝ ያለችው የኢጣሊያ መላክተኛም የሹመት ማስረጃውን አብሮ አቅርቧል።
am የአመራር ክፍሎች ናይጄሪያ በሠላሳ ስድስት ክፍላገራት እና አንድ የፌዴራል ግዛት ተከፍላለች።
am ነገር ግን የማራቶን ውድድሩን መጨረስ አልቻለም ነበር።
am ለ ኔን ወንድሞች (በ ፈረንሳይኛ ፡ Frères Le Nain) ፈረንሳዊ ሠዓሊኦች ነበሩ።
am ፈሪ ቢሸፍት እስከ ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ነበልባል ከከተማው እየተነሣ የአሦር ሠራዊት ሲያጠፉና ምርኮውን ሲበዘብዙ ነው።
am በመቅደላ ጦርነት ዓፄ ቴዎድሮስ ከሞቱ በኋላ በደጃዝማች ተክለጊዮርጊስና በደጃዝማች ካሳ ኋላ ላይ ዮሐንስ ፬ኛ በተባሉበት መካከል ዙፋኑን ለመያዝ በተደረገው ጦርነት ደጃዝማች ካሳ ጦርነቱን ካሸነፉ በኋላ አለቃ ገብረሃናን ወደ ትግራይ በማስጠራት ፍትህን በፍትሐ ነገስት መሠረት እንዲያስተዳድሩ ጠየቋቸው።
am Walter Wilson Nana፣ Nzo Ekangaki Buried፣ Tuesday, 28 June 2005 አራተኛው ዋና ጸሐፊ ዊሊያም እቴኪ የካሜሩኑ ዜጋ እንዞ ኤካንጋኪ ሥልጣናቸውን ሲለቁ የካሜሩን ፕሬዚደንት አህማዱ አሂጆ የአገራቸውን ሰው ዊሊያም ኦሬሊዬን እቴኪ እምቡሙዋን በተተኪነት አጭተው አቀረቡ።
am በኋለ ዘመን ደግሞ ልድያ የሮማ መንግሥት ጠቅላይ ግዛት ነበረ።
am ፖታሺየም መጀመርያው የታወቀው የአትክልት አመድ በድስት ውስጥ በመስጠም ሲፈጠር ነበርና።
am ሁለት የወደደ አንዱን ሳያገኝ ሄደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am እዚህ ላይ ባሊ እንደ ማሽን እንጂ እንደ ቤት እቃ አይደለም።
am በ1423 እስከ 1497 ዓ.ም. ድረስ የቤተ መንግሥት መቀመጫ ሆነ።
am ልደት * ፲፱፻፲፰ ዓ/ም - በአሜሪካ የ፲፱፻፷፩ ዓ.ም. የፕሬዚደንትነት ምርጫ ተወዳዳሪ እና የሟቹ የፕሬዚደንት ጆን ፊትዝጄራልድ ኬኔዲ ታናሽ ወንድም ሮበርት ፍራንሲስ ኬኔዲ *፲፱፻፳፮ ዓ/ም - ደራሲውና ጋዜጠኛው ጳውሎስ ኞኞ ቁልቢ አካባቢ ተወለደ።
am ሐቡር ወንዝ በሰሜን መስጴጦምያ ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ የሚፈስ ወንዝ ነው።
am አለቃ አያለው ታምሩ አለቃ አያሌው ታምሩ ከአባታቸው ከአቶ ታምሩ የተመኝና ከእናታቸው ከወይዘሮ አሞኘሽ አምባዬ፤ በጎጃም ክፍለ ሀገር በብቸና አውራጃ በእነማይ ወረዳ በታላቁ ደብር ወገዳም በደብረ ድማኅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዩ ስሙ ቤተ ንጉሥ በተባለ ቦታ መጋቢት ፳፫ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓመተ ምሕረት በዕለተ ሆሣዕና ተወለዱ።
am አንግሎ-ሳክሶኖች ከዚያ ገብተው ሉንደንዊክ የሚባል መንደር በ600 ዓም.
am አለቃን ያገኟቸውና “አለቃ እንዴት ነው?”
am ላቲን “ቸ” ቀለምን የሚከትበው በ“CH” ሲሆን “ቸ” ቀለም ቢኖረው ኖሮ ትክክለኛ ኣጠቃቀም ስለሆነ ኣንድ መርገጫ ይሰ'ጠው ነበር።
am የደርግ የመጀመሪያው ሊቀመንበር የነበረው የኤርትራው ተወላጅ ጄኔራል አማን አንዶምአገሪቱ በኤርትራ ላይ ትከተል የነበረውን ፖሊሲ ለመገምገም ሞክሯል።
am ለምሳሌ የደም ማነስና የጉበት ችግርን ማከም ይችላል።
am ከዚያ በላይ የዩኒቬርሲቴው የቤስባልና የፉትቦል ቡድኖች አለቃ ሆነ።
am ከአራተኛው እስከ አሥራ ሰባተኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ የኢትዮጵያ ተራሮች የአባይ መፍልቂያ መሆናቸውን የገመተ የውጭ ዜጋ አልነበረም።
am ቫሌታ የማልታ ዋና ከተማ ነው።
am የሴት ቀበጥ የበቅሎ መድን ለመሆን ገበያ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ለሰዶም ንጉሥ፣ ባላ (የሰዶም ንጉሥ) ይዩ።
am ወረኢሉ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው።
am ኦሪት ፡ ዘፍጥረት ፡ ፳፱ ፡ በግዕዝ ፡ መጽሐፍ ፡ ቅዱስ ግዕዝ ፡ በአፍሪካ ቀንድ ፡ በኢትዮጵያና ፡ በኤርትራ ፡ በጥንት ፡ የተመሠረተና ፡ ሲያገለግል ፡ የቆየ ፡ ቋንቋ ነው።
am መንዴ (Mende) የሚባል ቋንቋ የሚናገሩ ሰዎች ወደ ምዕራብ ሲስፋፉ፣ ሌሎች ታናናሽ ብሄረሰቦችን ወደ ደቡብ ወደ አትላንቲክ ውቅያኖስ ገፍተዋቸዋል።
am ተሰግዳዳ ቦታ ታዳጊ ጌታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am በህይወትም እያለች የቁም ሙት ሞታለች ያም ኑሮ ሆኖ ሞት ለሷም መጣባት ወይ እንደማለት ነው።
am በቀብር ሥነ ሥርዓቱም ላይ ከቤተሰቡ ውጪ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የቀድሞ የሥራ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ፣ የመኖሪያ አካባቢያው ሰዎች ተገኝተው በዕንባ ሸኝተውታል።
am ከነዓን ጥንታዊ አገር ስትሆን ዛሬ በእስራኤልና በሊባኖስ አካባቢ ያሉትን አካባቢዎች ያጠቃልል ነበር።
am ታላቁ ሳርጎን ከተማውን ለአካድ መንግሥት ያዘ፤ ተከታዩም ሪሙሽ ከንቲባውን ማረከና ከተማውን አጠፋ።
am ጸሃፊዎቹ ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ ፎሮኔዎስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ ለ60 ዓመታት ነገሠ፣ በርሱ ዘመን ኦጊጌስ ኤሌውሲስን በአቲካ መሠረተ።
am ምንም እንኳ አምክንዮ ለሁሉም የዕውቀት ዘርፍ አስፈላጊ ቢሆንም፣ ትኩረት ተሰጦት የሚጠናው ግን በ ፍልስፍና ፡ በ ሒሳብ እና በ ኮምፒውተር ሳይንስ የዕውቀት ዘርፎች ዘንድ ነው።
am በዚሁ ዘመን ካልኩለስ ከነበረበት ጠበብ ያለ እይታ ወደ ከፍተኛ ማጠቃለያወች አመራ።
am መለኮታዊው ስም - አስፈላጊነቱና ትርጉሙ በመጽሐፍ ቅዱስህ ውስጥ መዝሙር 83፡18 የተተረጎመው እንዴት ነው?
am ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የግብጽ ሠራዊት በእስራኤል ላይ የ’ረመዳን ጦርነት’ ወይም የ’ዮም ኪፑር’ ጦርነት በመባል የሚታወቀውን የስድስት ቀን ውጊያ ከፈቱ።
am ስድቡ ካልበቃዉም ይቀጥላል፣ እንደ ሰፊድ ይለምጥህ፣ እንደ ደጋን ያጉብጥህ፣ በመጨረሻ ይህን ሁሉ የስድብ ናዳ ተሸናፊዉ ላይ ካወረደበት በኻላ፣ በል ጨርሴ እንዳልሰድብህ ሲመሽ አሳዳሪዪ፣ ሲቸግር አበዳሪዩ፤ በማለት የማለዘብያ ነገር ያመጣለታል።
am ይህ ቋንቋ ከፋርስኛ እና ከዓረብኛ ብዙ ቃላት ተበድሮ ሲሆን ከ19ኛው ምዕተ አመት ጀምሮ ግን በተለይ ለመነጋገርያ እንጂ ለጽሕፈት እምባዛም አይጠቀም ነበር።
am ኋላም፣ ሄሮዶቶስ (ታሪኮች i. 7) እንደሚነግረው፣ መዮናውያን ስለ ንጉሳቸው ስለ አቲስ ልጅ ሉዶስ (Λυδός) ስም አዲስ ስያሜያቸውን 'ልድያውያን' (ግሪክ፡ Λυδοί /ሉዶይ/) ተቀበሉ።
am ከሁሉ ይልቅ የሆነው ቅነሳ ግን በሃይቲ ነው።
am የበሽታው መንስዔና የመተላለፊያ መንገዶች የበሽታው መንስዔዎች በዓይን ሊታዩ የማይችሉ ረቂቅ ተሕዋስያን ናቸው።
am በሌላ አነጋገር አንድ ጽሑፍ ሳይንሳዊ ነው እሚባለው ተረችነት ሲኖረው ወይንም ተርችነት ከአላቸው ጽንሰ ሐሳቦች በምክንየት ሲመዘዝ ነው።
am 'ሐይክ' ደግሞ በአርሜንኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም የኦሪዮን ከዋክብት ስም ነው።
am ሰውን ማመን ቀብድ ተቀብሎ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am በፈረንሳይ አገርና በእንግሊዝ አገር የተለያዩ ንግግሮችንና ሽልማቶችን ያገኙ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከነቤተሰባቸው በቺካጎ ፣ ሰሜን አሜሪካ ይኖራሉ።
am የሰው ልጅ ጥናት ወይም ሥነ ሰብእ (አንትሮፖሎጂ) ማለት የሰው ልጆች ሁኔታና ግንኙነቶች በሙሉ የሚጠቀልል ነው።
am ከሙስሊም ቤተሰብ ቢወለድም ምንም ዓይነት ኢስላማዊ መሰረት እንዳልነበረው ቢያንስ ይህ አስተዳደጉ አብነት ይሆናል።
am ደግም የቴሌቭዥን እና የፊልሞች ተከታታዮች አለ።
am ልደት *፭፻፭ ዓ.ም.፣ ኢትዮጵያዊው ማኅሌታይ ቅዱስ ያሬድ ተወለደ።
am ፕሬዝዳንቱ ለሁለት የአራት ዓመት ጊዜ ሲያገለግል በሕዝቡ ነው የሚመረጠው።
am የዚች ሀገር ዋና ከተማ መጠሪያ ፒዩንግያንግ ነው።
am ሐመር የተሠራ ከጀበል ሃሩን (ሖር ተራራ በዛሬው ዮርዳኖስ ) በመጣ ሰንደል ዕንጨት ተሠራ፤ ርዝመቱ፣ ስፋቱና ቁመቱ ሁላቸው 30 ክንድ ነበሩ፤ ማረፊያው ደግሞ በግብጽ ነበር ይላሉ።
am በፒያኖ ላይ አንድን ቁልፍ መጫን ከበስተኋላው ያለው ወካይ መዶሻ ከብረት ተሠርተው የተወጠሩትን ጅማቶች እንዲመታ እና ድምፅ እንዲፈጥር ያደርገዋል።
am ገና ልጅ ሳለ «አልማዜ» የምትባለውን ዘፈኑን ስለተጫወተ አድናቂዎቹ ሁሉ መርዓዊን «አልማዜ» እያሉ ይጠሩት ነበር።
am በአፍሪካ ቀንድ በሚገኙ አገሮች፥ በኢትዮጵያ ፥ ጅቡቲ ፥ ሶማሌና ኬንያ ፥ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ተናጋሪዎች አሉት።
am ከተማው የሞሃቬ ካውንቲ መቀመጫ ነው።
am የሚያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am አልፎ አልፎም በ ቮልት ለሜትር (V m −1 ) ሲለካ ይታያል።
am በአዲስ ላይቭ ኢንተርኔት ሬዲዮ በሚያቀርባቸው ትረካዎቹም ታዋቂነትን አትርፏል።
am ለምሳሌም፦ * «ወዳጆች ሆይ፣ ፍቅር ከእግዚአብሔር ስለ ሆነ፣ የሚወደውም ሁሉ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደ እግዚአብሔርንም ስለሚያውቅ፣ እርስ በርሳችን እንዋደድ።»
am ዘመድና መድሀኒት በተቸገረ ቀን ይፈለጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am የፈረንጅ አሽከር ነጭ ለባሽ ሳህን አመላላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ወደ አንድ ድረ ገጽ ብዙ መያያዣዎች ካሉ ያ ድረ ገጽ ትክክለኛ ኢንፎርሜሽን አለው የሚለውን ሀሳብ ሞክረው ትክክለኛ መሆኑን አዩ (ይህ ዘዴ ፔጅራንክ ይባላል)፣ ለፍለጋ ድረ ገጻቸውም መሠረት ጣሉ።
am ከነዚህ ውስጥ ጥቁር ቀዳዳ የሚባሉት ይገኙበታል።
am የመታጠቢያ ቤቶች፣ የእስረኞች ማቆያ፣ የውሃ ማጠራቀሚያ ገንዳ ይጠቀሳሉ።
am የእምብርት ብርቱካን ዘር ስለሌለው በእፃዊ ተዋልዶ ይባዛል፤ የፍሬውም መጠን ከጣፋጭ በርቱካን ይበልጣል።
am ጢኒስ ( ግብጽኛ ፦ /ጨኑ/) የጥንታዊ ግብጽ ከተማ ነበር።
am ቤተ መቅደስ የሚለውን ቃል ብዙ ጊዘ የሚጠቀሙት ክርስቲያኖች ናቸው።
am ከአባቱ ማርሱስ ቀጥሎ ለ44 ዓመታት (ምናልባት 2019-1975 ዓክልበ.
am የህይወት ታሪክ ገላን ተሰማ ተወልዶ ያደገው በወለጋ ኖኖ ሲሆን ወደ አዲስ አበባ የመጣው በአስር ዓመቱ ነው።
am ሌላ ግሪክ ጸሐፊ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ በተጨማሪ ሜኒስ መጀመርያው ሕግ-ሰጪ እና ሃይማኖት-ሰጪ እንደ ነበር፣ ከዚህም በላይ በግቢው ውስጥ ምቹና ውድ ኑሮ እንዳስገባ ብሎ ጻፈ።
am ሁሉም እኮ የኢትዮጵያ ተወላጅ ናቸው፡፡ መንግሥት ይለወጣል፣ አገር ነው የማይለወጥ.
am በ፳፻፰ ዓ.ም. ግዕዝ የመጀመሪያን የኣሜሪካ የባለቤትነት መታወቂያ (ፓተንት) ኣግኝቷል።
am ሌሎች ግን ገማቾች እና በርግጥም እንደ አይን እማኞች ተዓማኒነት የላቸውም።
am ያልተረጋገጠ) አለቃ ገብረሃና ገብረማሪያም (፲፯፻፺፯ - ፲፰፻፺፬ ዓ.ም.) ዕውቅ ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ።
am ስለነርሱ ልማዶች ምርመር እንዳዘጋጀ ብርቅና ትንግርት ዕቃዎቻቸውንም እንደ ተመራመረ አይጠራጠርም።»
am የሲዲፎር በመባል የሚታውቀውን የሰውነት የነጭ የደም ሴል ቁጥሩን (cd4 count) ከ 200 በታች በማድረግ የቫይረሱ መጠን በደም ውስጥ እንዲጨምር በማድረግ ለሕይወት ኣደገኛ እና ምቹ ግዝ ተባቂ በመባል የሚታውቁትን በሸታዎች (ኦፓርቸንሰቲክ እንፈክሽስ Opportunistic infections) OIs.
am በ፲፱፻፴ ዓ.ም ቡልጋ ውስጥ ጨመሪ በተባለ ቦታ በተደረገው ከባድ ጦርነት ክቡር ራስ ደስታ ዳምጠውን እና እነደጃዝማች አበራ ካሳን የገደለውን ከፍተኛ የጠላት የጦር መሪ ገድለዋል።
am ዋናው ትርጉሙ ግን ያለይሉኝታ አንድን ነገር ማድረግ ሲያስፈልግ ማበረታቻ ተረትና ምሳሌ ነው።
am ሲያግሪዩስ ግን የኦዶዋካርን መንግሥት ስላልተቀበለ፣ እርሱ በስሜን ጋሊያ ገዢ ሆኖ የሮሜ ሕግጋትን አስቀጠለ።
am ስያሜው «ቀማው ሲሀርነጅሀሪተፍ» ማለት «የቀማው ልጅ ሲሀርነጅሀሪተፍ» ይመስለዋል።
am ደግሞ የባቢሎን አምላክ ሜሮዳክ አፈ ታሪክ ከናምሩድ ሕይወት እንደ ተወሰደ ተብሎአል።
am ሒሳብ እና የኅብረተሰብ ትምህርትንም አይወድም ነበር።
am ከዚያም ጣይቱ ወንድማቸው ራስ ወሌ ብጡል ዘንድ ለጥቂት ዓመታት ተቀምጠው ከቆዩ በኋላ የጋብቻቸው ስነ-ሥርዓት የፋሲካ ዕለት ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፰፻፸፭ ዓ/ም በአንኮበር መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ቁርባን ተቀብለው ተጋቡ።
am ሆኖም ስርአቱን ብቻ እንጂ ምስጢራዊ ትንቢቱን እራሱን አልገለጹም ነበር።
am ቢሏቸው አለቃም ከሄድኩበት አገር እንደርሶ የሚስማማኝ ንጉስ ባጣ ተመልሼ መጣሁ ብለው ንጉሱን አሳቋቸው አሉ።
am የእፅዋት እንሥት የዘር ህዋስ በኦቭዩል ውስጥ የሚገኝ ነው።
am የዛሬዋ ሶማሊያ አብዛኛው ክፍል በአዳል ሱልጣኔት ስር የነበረ ግዛት ቢሆንም ሱልጣኔቱ ታሪክ ሲሰራ የነበረውም ሆነ ታሪኩ የተቀበረው አሁን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ባለው ዋነኛ መሬቱ ላይ ነው።
am ሁልጊዜ የሚነገረው የሱ ነው ።
am ከአኒዩስ በኋላ፣ በ1629 ዓ.ም. ኩርቲዩስ ኢንጊራሚ የተባለ ጣልያናዊ ወጣት በቤተሠቡ እርሻ ላይ ብዙ ጥንታዊ የኤትሩስካውያን መዝገቦች እንዳገኘ ብሎ በሮማይስጥ ትርጉም አሳተማቸው፤ በነዚህ ደግሞ ከአኒዩስ ታሪኮች ጋር የሚስማማ ብዙ ነገር ነበር።
am ዛሬም ባንዳንድ አገራት ውስጥ የንግግር ነጻነት ለመቆጣጠር ሲያስቡ በኢንተርኔት ላይ ማገጃ የሚጣሉ መንግሥታት አሉ።
am ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በሰላ ድንጋይ ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ ቁንዲ ላይ ሰኔ ፩ ቀን ፲፰፻፭ ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የሸዋን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ።
am የ ወንጀለኛ መቅጫ ህግ፣ ሲቪል ህግ፣ አስተዳደራዊ ህግ እና ሌሎች ህጎችን በ የህግ የበላይነት ላይ መሰረት በማድረግ ይተረጉማል።
am ኬንያታ አገራቸው ኬንያ ለነጻነት በምትታገልበት ጊዜ ከ፲፱፻፵፭ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ድረስ የተካሄደውን “ማው ማው” የተባለውን የአርበኝነት ግንባር መርተዋል።
am ግዕዝ ወይም Ethiopic የተለያዩ ቋንቋዎች የሚጠቀሙበት የፊደሉም ስም ሲሆን ለተለያዩ ቋንቋዎች ተጨማሪ ቀለሞች ተጨምረዋል።
am በ ፲፱፻፷፯ (1967) ዓ.ም.፣ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ሲወርዱ፣ የእርስ በርስ ጦርነት በሀገሩ ተባባሰ።
am ይህ ማለት በኢሉሹማ ሥር አሹር ለአካድና ለሱመር ከተሞች መዳብን ይነግድ ነበርና ኢሉሹማ ከቀረጥ ነጻነት እንደ ሰጣቸው ይታመናል።
am ይሖዋ/ያህዌ ( ዕብራይስጥ ፡- יהוה የፈጣሪ ይተፀውኦ ስም ሲሆን በበኩረ ጽሑፉ ከ7000 ሺህ ጊዜ በላይ ይገኛል።
am እንዴ ወፍጮውን እኮ እንዲያ ሳስተክለው ህዝቡ «የታለ ያ ወፍጮ እሚፈጨው ሰውዬ» እያሉ ወፍጮ አይቶ ስለማያውቅ «ለመሆኑ ምን ይመስላል ምን አይነት ሰው ነው» እስከማለት ደርሶ ነበር እኮ ።"
am እኔም ወደዚያው ተከትዬ ብሄድ መቀሌ እርድ ገብተው አገኘሁ።
am ሴቶች ቦታ ባላገኙበት በገጠሪቱ ኢትዮጵያ በቅለው ለዚያውም ዐይነ-ሥውርነት ተጨምሮበት ነጥረው የወጡ ስመ-ጥሩ ሴት ናቸው።
am ፍሮይድ የአይሁድ ሃይማኖት ተከታይ ስለነበር በ1930ወቹ የሱ መጽሃፎች ተሰብስበው እንዲቃጠሉ ናዚወች አደረጉ።
am ሶቅራጠስ የፕላቶ አስተማሪ ሲሆን ፕላቶ በተራው የአሪስጣጣሊስ ነበር።
am የጨረቃ ከአንድ ጫፍ እስከ ሌላኛው ተቃራኒ ጫፍ (diameter) ያለው ርቀት 3,474 ኪሜ (2,159 ማይል) ሲሆን ከመሬት ተመሳሳይ አንድ አራተኛ (1/4 X የመሬት ዲያሜትር) በትንሽ ይበልጣል።
am ድምጹ "የዞራስተር ፍራፍሬወች ቢጎመሩም፣ ዞራስተር ግን ለፍራፍሬወቹ እንዳልጎመራ" አስረዳው።
am ለአንዳንድ ንጉስ ዘመን፣ እነዚህን የአመት ስሞች የሚዘርዝሩ ተጨማሪ ዜና መዋዕሎች ተገኝተዋል።
am በዚህ ጦርነት የማይረሳው ብዙ ወታደሮችም ተማርኳል የጣልያን ምርኮኛችን በካሳ እንዲለቀቁ ተስማምቷል ለኤርትራውያን የጣልያን ወታደሮች ግን ኣንድ እግራቸው እና ኣንድ እጃቸውን በመቁረጥ እንዲለቀቁ ተደርጓል የማይረሳው የኢትዮጵያ ጥቁር ታሪክ የነበረውን ጸብ ከዚህ ይጀምራል፣ከዚያ ወዲህ ጣልያኖች ከኢትዮጵያ ጋር መልካም ጉርብትና ፈለጉ እንጂ በቀደመው አጥቂነታቸው ለመቀጠል አልፈለጉም።
am ጀርመኖች በ1ኛው ዓለማዊ ጦርነት ወርረው የሶቭየት ኅብረት በተነሣ ጊዜ ኤስቶኒያ ነጻ መንግሥት ሆነ።
am በጥቂት የላቲን ቀለሞች እስፔሊንግ ብዙ የሆኑትን የግዕዝ ቀለሞች መክተብ መሞከር ላቲኑን ለመጥቀም ወይም ግዕዝን ለማዳከም ካልሆነ ጥቅም የለውም።
am በዚያን ጊዜ የአሪዮስ ክርስትና ትምህርት አራማጅ የሆነ ስቲሊኮ እንዳቃጠላቸው ይባላል።
am ርጉሙ፡ : የሰው ልጆች ነገሮችን ከራስ ባህርይ አንጻር እንደሚያዩ የሚያሳይ አባባል።
am ጎረቤቶቹ ባቢሎን ፣ ኡሩክ ፣ ራፒቁምና ኢሲን ላርሳን ለመቃወም በውል ተባበሩ።
am በንጉሱ ላይ ሴራ ፈጽመሃል የሚል ክስ ተነስቶ እራሱን እንዲያጠፋ በመገደደኡ ሊያልፍ በቅቷል።
am አዲሱ ቤተ ክርስቲያን ባለ ስምንት ማእዘን ሕንጻ ሲሆን፤ የመሬቱን ገደላማነት በመጠቀም ግምጃ ቤትና ቢሮ የሚሆን ምድር ቤት ተሠርቶለታል።
am ንጉሡ ይማሙ መሐመድ አሊን ለመያዝ በግስጋሴ ተከታትለው ሲደርሱበት አምልጦ በመሄዱ ተናደው ከተማውን ደሴን አቃጠሉት።
am አንት መልካም መዓዛ ያለህ ያገራችን አበባ!
am በዚሁ ዘመን ከተነሡት ከእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ተቃራኒ እንቅስቃሴዎች አንዱ ናቸው።
am ለምሳሌ a i,∗ ሲነበብ የA i ኛው ረድፍ ማለቱ ነው።
am ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1978 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሰለሞን ደሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
am በፋሺስት ኢጣልያ ዘመናት ጥያራዎች (አየር ዠበቦች) ወደአገሪቱ መግባት የጀመሩት በንግሥት ዘውዲቱ ዘመን ሲሆን በአዲስ አበባ ዙሪያ በጃን ሜዳ እና አቃቂ ያርፉ እንደነበር በታሪክ ተዘግቧል።
am እንዲሁም በግሪክ ልማድ ዘንድ አፒስ በኋላ ወደ ግብጽ ሄዶ በዚያ ንገሠና እንደ አምላክ ሴራፒስ፣ ኦሲሪስ፣ ሃሞን ዩፒተር ወይም ሞንቱ ተቆጠረ።
am መከላከያ ከኤድስ በሽታ ለመከላከል የሚከተሉትን እርምጃዎች መውሰድ ይጠቅማል።
am ከብዙ በጥቂቱ የማርክስ ፣ ሄግል ፣ ፕላቶ ፣ ሶቅራጥስና የህንዶቹን ፍልስፍናወች ይጠቀልላል።
am 8 June በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 1 ቀን ማለት ነው።
am እራቁቴን ሆኜ እንኳን ብትሰማኝ» ብለው እርፍ።
am አገሩ ገና ኤማጥያ እየተባለ ኦሬስቴስና ሄርሚዮኔ በዚያ ደርሰው ልጃቸውን ኦረስቲስን ወለዱ፣ እርሱም እስከ አድሪያቲክ ባሕር ድረስ የዘረጋ በስሙ ኦረስቲስ የተባለ ግዛት አቆመ።
am አባላቱ ሴኔጋል ፣ ናይጄሪያ ፣ ላይቤሪያ እና ኢትዮጵያ ሲሆኑ የነሱ የኅብረት አስተያየት ደግሞ የዱኛ ኅብረት ሳይሆን ፍላጎታቸው ረጋ ባለ ሁኔታ የዱኛኪን ኅብረት አንድነትን ያስከትላል የሚል ነበር።
am የቤተ መቅደሱም መጋረጃ ተቀዶ ለሁለት ተከፈል።
am የኦሮሞን ወደ ሰሜን ወረራ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጋፈጠ ንጉስ ይሄው ሰርጸ ድንግል ነው።
am ይህ በ1769 ዓ.ም. የጦንቡሪ መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ።
am ስቅለት የተባለው ቅርጽ አሁን የሚገኘው ቅድስት ማሪያም ዴላ ሳንቶ ስፒሪቶ ከሚባለው ቤተክርስቲያን ውስጥ ከመንበሩ በላይ ነው።
am ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድሪኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ከላይ እንደምናየው አንድ ሰው ኢትዮጵያዊ ሳይሆን አፍሪቃዊ ለመሆን ይችላል።
am እስዎ ምን መኪና አለዎት.
am ግ. - ሹልጊ እራሱን አምላክ ብሎ አዋጀ።
am ይህ ክፍተት ዋሻ ለመባል ቢያንስ ሰው የሚያስገባ መጠን ሊኖረው ይገባል።
am እንዲሁም አፈ ታሪካዊ ሰው ፌኒየስ ፋርሳ ወይም በሙሴ ዘመን ወይም በባቢሎን ግንብ ዘመን እንደ ኖረ ለማለት ጽሁፉ ከራሱ ጋር አይስማማም።
am ከባህላዊ የቆÝ ምግብ ዓይነቶች አንዱ «ወእረሞ» የሚባል ሲሆን ብዙውን ጊዜ በኳስ ቅርጽ ተድበልብሎ ከገብስ ወይም ከበቆሎ ዱቄት ጋር በመደባለቅ የሚዘጋጅ፣ ለማንኛውም ዓይነት ዝግጅት የሚውል ከጐመን ወይንም ከስጋ ጋር የሚበላ ጣፋጭ ምግብ ነው።
am መጨረሻ ላይ ተሸናፊው የአለማኛ ሠራዊት መሸነፉን አምኖ ኅዳር ፩ ቀን ፲፱፻፲፩ ዓ/ም የእጅ መስጫ ውል ሲፈርም፤ ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፮ ዓ/ም የተለኮሰው ጦርነት አከተመ።
am የሎሌ አልቃሽ የሴት ቀዳሽ የቄስ አውደሽዳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
am ጨዋታ በፊሊፒንስ በተለይም ቢሊያርድስ (ከረንቦላን የሚመስል)፣ ቦውሊንግና ሰንጠረዥ (ቼዝ) ይወደዳሉ።
am አበንስበርግ በባየርን በአፒስም በዚሁ ዘመን እንደ ተሠራ ይለናል።
am በአጼ ልብነ ድንግል እንደተቆረቆረ የተመዘገበው መጽሐፈ ታሪክ ዘሀገረ ገሞ ይህ ቤተክርስቲያን ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ከጥቅም